ምክር ቤቱ የከተማዋን አስፈጻሚ አካላት መልሶ ለማቋቋም የቀረበለትን አዋጅ በሙሉ ድምጽ አጸደቀ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር አስፈፃሚ አካላትን ለማቋቋም በወጣ ረቂቅ አዋጅ ላይ ተወያይቶ በሙሉ ድምፅ አፅድቋል::
በዚህም መሰረት መልሰው የተቋቋሙት ተቋማት፡-
1. የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ
2. የስራ እና ክህሎት ቢሮ
3. የፕላን…