በሙስና ወንጀል የተከሰሱ የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት 3 ሰራተኞች ላይ የቅጣት ውሳኔ ተሰጠ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሲሚንቶ ግዢ ጋር ተያይዞ በሙስና ወንጀል የተከሰሱት የብሄራዊ መረጃ እና ደህንነት አገልግሎት የኮንስትራክሽንና ሎጂስቲክስ ም/ዳይሬክተር አቶ ተስፋዬ ደሜን ጨምሮ 3 ግለሰቦች ላይ የቅጣት ውሳኔ ተሰጠ።
ፍርድ ቤቱ በሰጠው የቅጣት…