Fana: At a Speed of Life!

ሀንጋሪ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት ለማሻሻል እንደምትሰራ አረጋገጠች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ሀንጋሪ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የንግድ ግንኙነት ለማሻሻል እንደምትሰራ ገለፀች፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ገብረመስቀል ጫላ በሀንጋሪ የውጭ ጉዳይና የንግድ ሚኒስትር ፒተር ሲያርቶ ከተመራው የሀንጋሪ ልኡክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ አቶ…

የኢትዮ-ኮሪያ የኢንቨስትመንት ፎረም ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2023 ኢትዮ-ኮሪያ የኢንቨስትመንት ፎረም በደቡብ ኮሪያ ሴዑል ከተማ ተካሂዷል፡፡ በኢትዮጵያ ስላሉ ዘርፈ ብዙ የኢንቨስትመንት ዕድል እና አማራጮች ለኮሪያ ባላሃብቶች ለማሳወቅ ያለመ ፎረም መሆኑ ተገልጿል፡፡ በደቡብ ኮሪያ የኢትዮጵያ…

የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ካቢኔ እስረኞች መፍታትን የተመለከተ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የትግራይ ጊዜያዊ መስተዳደር ካቢኔ የተገኘውን የሰላም ሂደት ለማፅናት በወንጀል ተጠርጥረው የተያዙትንና ፍርደኛ እስረኞች መፍታትን የተመለከተ ውሳኔ አሳለፈ። የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፅሕፈት ቤት ባወጣው መረጃ እንዳስታወቀው፥ ውሳኔው ክልሉን መለሶ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከሀንጋሪ የውጭ ጉዳይና የንግድ ሚኒስትር ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከሀንጋሪ የውጭ ጉዳይና የንግድ ሚኒስትር ፒተር ሲያርቶ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም በሁለትዮሽና በባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲያዊ ጉዳዮች ላይ በትኩረት መምከራቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡…

የፌዴራል ፖሊስ ልብስ በመልበስ ንብረት የዘረፉ ተከሳሾች በጽኑ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ፖሊስ ልብስ በመልበስ በጦር መሳሪያ በማስፈራራት ከ395 ሺህ ብር በላይ ንብረት የዘረፉ ተከሳሾች ከ13 እስከ 14 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ተቀጡ፡፡ ተከሳሾቹ÷ 1ኛ አሸብር ተስፋዬ፣ 2ኛ አብዲ ሰይድ (ኢ/ር) እና 3ኛ ሰለሞን አየለ…

የአፍሪካ አየር መንገዶች ማኅበር ጉባዔ በኢትዮጵያ ይካሄዳል

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሚያዝያ 29 እስከ ግንቦት 1 ቀን 2015ዓ.ም የሚካሄደውን11ኛው የአፍሪካ አየር መንገዶች ማኅበር ጉባዔን ሊያስተናግድ መሆኑን ገለፀ፡፡ የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው ዛሬ በሰጡት…

ከተማ አስተዳደሩ ከ256 ሺህ በላይ ለሆኑ አቅመ ደካሞች ማዕድ አጋራ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፋሲካ እና የኢድ በዓላትን ምክንያት በማድረግ ከ256 ሺህ በላይ ለሆኑ አቅመ ደካሞች ማዕድ አጋራ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽሕፈት ቤት ብቻ ለ3 ሺህ አቅመ ደካሞች ማዕድ አጋርቷል፡፡ በተመሳሳይ…

በዕርድ ወቅት ለቆዳና ሌጦ ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመጪዎቹ በዓላት ወቅት እርድ በሚፈፀምበት ጊዜ ለቆዳና ሌጦ ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባ የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በእርድ ጊዜ የሚፈጠሩ ጉድለተቶች የቆዳውን ጥራት እንደሚጎዱ ተገልጿል፡፡ በዚህም እንስሳው ሲታረድ ደም ተሟጦ ያለመውጣት፣…

በበዓል ሰሞን አደጋ እንዳይከሰት ሕብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 4 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከበዓላት ጋር በተያያዘ አደጋዎች እንዳይከሰቱ ሕብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ፡፡ በበዓላት ወቅት እሳት እና የኤሌክትሪክ ኃይል በስፋት ጥቅም ላይ ስለሚውሉ ይህን ተከትሎ በመጪው የትንሳዔ በዓል…

9 ሚሊየን ብር የሚያወጣ ተሽከርካሪን ይዞ የተሰወረው ሹፌር በጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጣ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ክልል ንብረት የሆነን 9 ሚሊየን ብር የሚያወጣ "ላንድ ክሮዘር ፕራዶ" ተሽከርካሪን ይዞ የተሰወረው ሹፌር በጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጣ። የቅጣት ውሳኔው የተወሰነው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 4ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ነው።…