Fana: At a Speed of Life!

በባሕር ዳር ከተማ በ650 ሚሊየን ብር ወጪ የሚገነባው የውሃ ፕሮጀክት በግንቦት ወር አገልግሎት መስጠት ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በባሕር ዳር ከተማ በ650 ሚሊየን ብር ወጪ እየተገነባ ያለው የውሃ ፕሮጀክት በቀጣዩ ግንቦት ወር ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር ተገለፀ፡፡ የከተውን የውኃ አቅርቦት ችግር በአጭር ጊዜ ለመፍታት እየተሰሩ ያሉ የ743 ሚሊየን ብር…

ከተሞች ለነዋሪዎች እንዲመቹ እየተሠራ መሆኑ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተሞችን ለነዋሪዎች ምቹ ለማድረግ መንግስት በልዩ ትኩረት እየሠራ መሆኑን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ገለፀ። በአዲሱ የቤት ልማት ስትራቴጂ ላይ ያተኮረ ውይይት በደብረ ብርሃን ከተማ እየተካሄደ ነው። በሚኒስቴሩ የከተማ ቤቶች አቅርቦትና…

15 ሺህ ካሬ ሜትር ይዞታ በተጭበረበረ መንገድ እንዲወሰድ አድርገዋል የተባሉ ተከሳሾች በጽኑ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቢሻን ጉራቻ ከተማ የሊዝ ክፍያ ሳይከፈል 15 ሺህ ካሬ ሜትር ይዞታ በተጭበረበረ መንገድ እንዲወሰድ አድርገዋል የተባሉ የቀድሞ የከተማው የገቢዎች ፅህፈት ቤት ኃላፊ እና ባለሙያን ጨምሮ 3 ተከሳሾች ከ7 እስከ 18 አመት ጽኑ እስራት እንዲቀጡ…

ብፁዕ አቡነ አረጋዊ (ዶ/ር) ከዚህ ዓለም ድካም አረፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ብፁዕ አቡነ አረጋዊ (ዶ/ር )የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽ/ቤት እና የውጪ ግንኙነት መምሪያ የበላይ ኃላፊ የድሬዳዋና የጅቡቲ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል። ብፁዕነታቸው ለረጅም ጊዜ ከሀገር ውጪና በሀገር ውስጥ…

“የመደመር ትውልድ” መጽሐፍን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ የማስተዋወቅ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “የመደመር ትውልድ” መጽሐፍን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ የማስተዋወቅ እና የሽያጭ ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር በሸራተን አዲስ ሆቴል እየተካሄደ ነው። በኦሮሚያ ክልል ከመጽሐፉ ሽያጭ የሚገኘው ገቢ በባሌ ዞን ለሚገኘው የሶፍ ዑመር ዋሻ የቱሪዝም መሠረተ…

በዝናብ ወቅት የሚከሰቱ አደጋዎችን ለመቀነስ ሕብረተሰቡ የበኩሉን እንዲወጣ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የበልግ ወቅት ዝናብን ተከትሎ የሚከሰቱ አደጋዎችን ለመቀነስ ሕብረተሰቡ የበኩሉን እንዲወጣ ጠየቀ፡፡ በተለያዩ ምክንያቶች ተቆፍረው ክፍት በተተው ጉድጓዶች፣ በውሃ መውረጃ ቱቦዎች፣ በፍሳሽ…

ኢትዮጵያ እና ደቡብ ኮሪያ የ14 ነጥብ 8 ሚሊየን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ደቡብ ኮሪያ ለግብርና መካናይዜሽን የልህቀት ማዕከል የ14 ነጥብ 8 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የገንዘብ ድጋፍ ስምምነት በበይነ መረብ በተከናወነ ስነ-ስርአት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ሰመሬታ ሰዋሰው እና…

በመንግስት ላይ ከ 33 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት አድርሰዋል የተባሉ ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ 1 ሺህ 785 ካሬ ሜትር ይዞታዎችን የልማት ተነሺ አርሶ አርሶአደሮች ናቸው በሚል በሀሰተኛ ሰነድ ለ30 ግለሰቦች በመስጠትና ያለአግባብ በመውሰድ በመንግስት ላይ ከ33 ሚሊየን 13 ሺህ 72 ብር በላይ ጉዳት አድርሰዋል የተባሉ 85…

በመዲናዋ ያጋጠመው የኃይል መቆራረጥ በመጋቢ መስመሮች ባጋጠመ ችግር ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ባለፉት ሁለት ሳምንታት ያጋጠመው የኃይል መቆራረጥ በነበረው ነፋሻማና ዝናባማ የአየር ፀባይ መጋቢ መስመሮች ላይ ብልሽት በማጋጠሙ የተከሰተ መሆኑ ተገለፀ፡፡ የአዲስ አበባ ኤሌክትሪክ አገልግሎት እና የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ…

የሲዳማ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 2ኛ የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀምሯል። በጉባኤው በክልሉ በበጀት ዓመቱ ባለፉት 7 ወራት የተከናወኑ ሥራዎች ሪፖርት ቀርቦ ወይይት ይደረግበታል። እንዲሁም የተለያዩ አዋጆች እና ሹመቶች…