Fana: At a Speed of Life!

አፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤትና በቡድን 20 አባል ሀገራት ቋሚ ውክልና እንዲኖራት የምታደርገውን ጥረት አሜሪካ ትደግፋለች – አንቶኒ ብሊንከን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤት እና በቡድን 20 ሀገራት ስብስብ ውስጥ ቋሚ ውክልና እንዲኖራት የምታደርገውን ጥረት አሜሪካ እንደምትደግፍ የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ተናገሩ፡፡ አንቶኒ ብሊንከን በአዲስ አበባ ቆይታቸው በተለይም…

በቂ የጤፍ እና ስንዴ ምርት አለ-ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በቂ የጤፍ እና ስንዴ ምርት መኖሩን የንግድና ቀጠናዊ ትሥሥር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሰሞኑን በተከሰተው የጤፍ እና የስንዴ ዋጋ ንረት ላይ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን መግለጫ ሰጥቷል። በመግለጫው ÷በቂ…

የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽነር በኢትዮጵያ ከጃፓን እና ስዊድን አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ተሾመ ቶጋ በኢትዮጵያ ከጃፓን እና ስዊድን አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ፡፡ ኮሚሽነር አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ÷ በኢትዮጵያ ለጃፓን አምባሳደር ኢቶ ታካኮ በብሔራዊ የተሃድሶ ኮሚሽኑ ስለ ተቋቋመበት ዓላማ፣…

ኢትዮጵያና የተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች በሲቪል አቪዬሽን ዘርፍ በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን እና የተባበሩት ዓረብ ኤሜሬቶች የሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን ስትራቴጂክ በሆኑ ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን ዋና…

የኢትዮጵያውያንን ሠላም፣ አንድነትና ልማት የማረጋገጥ ጥረቶች ቻይና ገለልተኛ ሆና ትደግፋለች – የሀገሪቱ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግሥትና ሕዝብ ሠላም፣ አንድነትና ልማት ለማረጋገጥ የሚያደርጓቸውን ጥረቶች ቻይና ገለልተኛ ሆና እንደምትደግፍ የሀገሪቱ የአፍሪካ ቀንድ ጉዳዮች ልዩ መልዕክተኛ ሺየ ቢንግ ተናገሩ። ሀገራት በሰብዓዊ መብት እና ዴሞክራሲ ሽፋን በሌሎች…

በሕገ-ወጥ የዶላር ዝውውርና በሌሎች ወንጀሎች የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል በሕገ ወጥ የዶላር ዝውውርና በሌሎች ወንጀሎች የተጠረጠሩ ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር አዋለ፡፡ ግብረኃይሉ÷ መጋቢት 2 ቀን 2015 ዓ.ም በአዲስ አበባ በተለያዩ አካባቢዎች ባካሄደው ኦፕሬሽን በሕገ ወጥ የዶላር…

በመዲናዋ ከውጭ ሀገር ጎብኚዎች ብቻ 13 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ገቢ ተገኝቷል -ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት በመዲናዋ በቱሪዝም ዘርፉ ከውጭ ሀገር ጎብኚዎች ብቻ 13 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘት መቻሉን የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባ አዳነች በአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ጉባዔ ላይ ባቀረቡት…

በመዲናዋ በአንዳንድ አካባቢዎች ተቋርጦ የነበረውን የኃይል አቅርቦት ወደነበረበት ለመመለስ እየተሰራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በአንዳንድ አካባቢዎች ተቋርጦ የነበረውን የኃይል አቅርቦት ወደነበረበት ለመመለስ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ፡፡ ባለፈው ቅዳሜ በጣለው ከፍተኛ ዝናብ ምክንያት በ50 የኤሌክትሪክ መጋቢ መስመሮች ላይ በደረሰ ብልሽት በአዲስ አበባ አንዳንድ…

በፕሪሚየር ሊጉ የ17ኛ ሳምንት ቀሪ ጨዋታዎች ለሌላ ተስተካካይ መርሐ ግብር ተዘዋወሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 በ17ኛ ሳምንት ሊካሄዱ የነበሩ ቀሪ ጨዋታዎች ለሌላ ተሰተካካይ መርሐ ግብር ተዘዋውረዋል። በፕሪሚየር ሊጉ 2015 በ17ኛ ሳምንት በድሬዳዋ ስታዲየም ቅዳሜ መጋቢት 2 ቀን 2015 ዓ.ም የመጀመሪያ ጨዋታ…

የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ስልጠና የወጣቶችን አንድነት የሚያስተሳስር መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ማዕከላዊ ኮሚቴ ስልጠና የወጣቶችን አንድነት የሚያስተሳስር እና ሀገራዊ አንድነትን የሚያጎለብት መሆኑ ተገለፀ፡፡ ከመጋቢት 3 እስከ 11 ቀን 2015 ዓ.ም "በወጣቶች አቅም የኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ብልጽግና ይረጋገጣል"…