Fana: At a Speed of Life!

የግብርና ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ ከዓለም አቀፍ የግብርና ልማት ፈንድ ተወካይና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አመንቴ በኢትዮጵያ ከዓለም አቀፉ የግብርና ልማት ፈንድ ተወካይና ዳይሬክተር ማዊራ ቺቲማ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ በዓለም አቀፍ የግብርና ልማት ፈንድ ድጋፍ በተከናወኑ ስራዎች እና በተገኙ ውጤቶች እንዲሁም በቀጣይ ትኩረት…

ወቅታዊ ጉዳይን በተመለከተ ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የተሰጠ መግለጫ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ አውጥቷል፡፡ ሙሉ መግለጫው እንደሚከተለው ቀርቧል፡- መንግስት የእምነት ተቋማት መጠናከርና አንድነት ለአገራዊ አንድነትና ግንባታ…

ከደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ክልል መንግስት በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ የተሰጠ መግለጫ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ክልል መንግስት በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ አውጥቷል፡፡ ሙሉ መግለጫው እንደሚከተለው ቀርቧል፡- የእምነት ተቋማት መጠናከርና አንድነት ለአገራዊ አንድነት መጠናከር እጅግ አሰፈላጊ መሆኑን በማመን…

ከሶማሌ ክልላዊ መንግስት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የተሰጠ መግለጫ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልላዊ መንግስት ወቅታዊ ጉዳይን አስመልክቶ ዛሬ መግለጫ አውጥቷል፡፡ የክልሉ መንግስት ሙሉ መግለጫ እንደሚከተለው ቀርቧል፡- በአገራችን ለውጥ ከመጣ በኋላ ባሉት አመታት መንግስት ህገ መንግስታዊ መርሆዎችን መሰረት በማድረግና በማክበር…

የአፋር ክልል ምክር ቤት 3ኛ መደበኛ ጉባኤ አዋጆችን ጨምሮ የዳኞችና የአስፈጻሚ አካላትን ሹመት አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው የአፋር ክልል ምክር ቤት 3ኛ መደበኛ ጉባኤ አዋጆችን ጨምሮ የዳኞችና የአስፈጻሚ አካላትን ሹመት በማጽደቅ ዛሬ ተጠናቀቀ፡፡ ባለፉት ሶስት ቀናት በሰመራ ከተማ ሲካሄድ የቆየው የአፋር ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ በተለያዩ አጀንዳዎች ዙሪያ…

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ከኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ከኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው÷ ስለ ኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ እና ስለ ቀጣይ ሁኔታ መምከራቸውን ከፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

የተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት አምባሳደሮች የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሚገኙ የተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት አምባሳደሮች እና ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚን ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ ወቅት የአካዳሚው ርዕሰ አካዳሚ ምህረት ደበበ á ተቋሙ በተሟላ የስልጠና ማዕከል ውስጥ ከፍተኛ…

አየር መንገዱ ወደ ጅዳ የቀን ላይ በረራ ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሳዑዲዓረቢያ ጅዳ የቀን ላይ በረራ ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ፡፡ አየር መንገዱ ወደ ሳዑዲዓረቢያ ጅዳ ከሚያደርገው እለታዊ መደበኛ በረራ በተጨማሪ ነው ከየካቲት 8 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ የቀን ላይ በረራ የሚጀምር መሆኑን…

ከጥቁር ገበያ የሰበሰበውን ዶላር ሕጋዊ አስመስሎ አቅርቧል የተባለው ተከሳሽ ማረሚያ ቤት እንዲወርድ ታዘዘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ከጥቁር ገበያ የሰበሰበውን የአሜሪካ ዶላር ሕጋዊ አስመስሎ በማቅረብ በመንግስት ላይ ከ5 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት አድርሷል የተባለው ተከሳሽ ታደለ ይልማ መኮንን ማረሚያ ቤት እንዲወርድ ታዘዘ። ተከሳሹ የብሔራዊ ባንክ ያወጣውን መመሪያ ቁጥር FXD…

የውጭ ባለሀብቶችን ችግሮች መፍታት ልዩ ትኩረት የሚሰጠው ጉዳይ መሆን አለበት – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር ውስጥ መዋዕለ ንዋያቸውን ያፈሰሱ የውጭ ባለሀብቶች ችግሮችን በሚገባው መጠን መፍታት ልዩ ትኩረት የሚሰጠው ጉዳይ መሆን አለበት ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ፡፡ የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትን…