Fana: At a Speed of Life!

የውሃ ሀብቶችን በብቃት መጠበቅና መጠቀም ለኢትዮጵያ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ወሳኝ መሆኑ ተመለከተ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ድንበር ውስጥ የሚገኙትንና ድንበር ተሻጋሪ የሆኑ የውሃ ሀብቶችን በብቃት መጠበቅና መጠቀም ለሀገሪቱ ሕዝቦች ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ወሳኝ መሆኑን በውሃ ሀብት ላይ ምርምር የሚያደርጉ ምሁራንና የዘርፉ ባለሙያዎች ገልጸዋል፡፡…

የገና በዓል በሰላም እንዲከበር አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገና በዓል በሰላም እንዲከበር አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የፊታችን ቅዳሜ ታህሳስ 29 የሚከበረው የገና በዓል በሰላም ተከብሮ እንዲጠናቀቅ ፖሊስ ያደረገውን ዝግጅት በማስመልከት የአዲስ አበባ ፖሊስ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሆራ ኢንዱስትሪን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በገላን ከተማ የሆራ ኢንዱስትሪን ጎብኝተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ዛሬ በገላን ከተማ የ’’ኢትዮጵያ ታምርት’’ ሁለተኛው ጉብኝት በሆራ ኢንዱስትሪ ማድረጋቸውን አስፍረዋል፡፡ በዚህ…

በአማራ ክልል ለገና በዓል በቂ የእርድ እንስሳት አቅርቦት መኖሩ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ለገና በዓል በቂ የእርድ እንስሳት አቅርቦት መኖሩን የክልሉ እንስሳትና ዓሳ ሀብት ልማት ፅህፈት ቤት አስታወቀ። የፅህፈት ቤቱ ምክትል ኃላፊ አቶ ነጋ ይስማው ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፁት÷ የገና በዓልን ተከትሎ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በዓለም መድረክ ኢትዮጵያን ወክለው ላገለገሉ አምባሳደሮች ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 25 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተለያዩ ሀገራት እና ተቋማት ኢትዮጵያን ወክለው ሲያገለግሉ ለቆዩ አምባሳደሮች ምስጋና አቀረቡ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ “ሀገርን ማገልገል ዕድል፣ ተልዕኮን መፈጸም ደግሞ ድል…

በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የምሁራን የውይይት መድረኮች እየተካሔዱ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ፣ አርሲ፣ ሰላሌ ፣ ደብረ ብርሃን፣ በወራቤ እና ጅማ ዩኒቨርሲቲዎች "የምሁራን ሚና ለሀገር ግንባታ" በሚል ርዕሰ ጉዳይ የምሁራን ውይይት እየተካሔደ ነው፡፡   በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ባለው ውይይት የዩኒቨርሲቲው…

ባለሥልጣኑ መገናኛ ብዙኃን በሚያከናውኗቸው የምርመራ ጋዜጠኝነት ሥራዎች ላይ የሚፈጸም ማዋከብ እንዲቆም አሳሰበ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን መገናኛ ብዙኃን በሚያከናውኗቸው የምርመራ ጋዜጠኝነት ሥራዎች ላይ በማንኛውም አካል የሚፈጸም ማዋከብ እንዲቆም አሳሰበ። ባለስልጣኑ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ የፍትሕ አካላት የምርመራ ጋዜጠኝነት…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የወባ በሽታ ስርጭትን ለመግታት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የወባ በሽታ ስርጭትን ለመግታት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት አስታወቀ፡፡ የኢኒስቲትዩቱ ዳይሬክተር አቶ ታምራት ቦጋለ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት…

“በአገረ-መንግስት ግንባታ የምሁራን ሚና” በሚል ርዕስ ሀገራዊ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ "በአገረ-መንግስት ግንባታ የምሁራን ሚና" በሚል ርዕስ የምሁራን የምክክር መድረክ ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ የሠላም ሚኒስትር እና የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ብናልፍ…

ስለ ኃሞት ጠጠር አጋላጭ ምክንያቶች፣ ምልክቶች እና ሕክምና ምን ያህል ያውቃሉ?

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኃሞት ከረጢት (ፊኛ ) ጠጠር ወይም በተለምዶ የኃሞት ጠጠር የሚባለው በኃሞት ፊኛ ውስጥ ጠጠር ሲከማች ነው። ይህ ጠጠር ለምን እና እንዴት እንደሚፈጠር የተለያዩ መላምቶች ሲቀርቡ ይስተዋላል፡፡ ከመላምቶቹ መካከል÷ የኮሊስትሮል በኃሞት ውስጥ…