የጋራ የሰላምና የልማት ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤቱ የገና በዓልን በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከሚገኙ ተፈናቃዮች ጋር አከበረ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ፣የቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና የጋምቤላ ክልሎች የጋራ የሰላምና የልማት ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት የገና በዓልን በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በባምባሲ ከተማ ከሚገኙ ተፈናቃዮች ጋር አክብሯል፡፡
በዕለቱ የህዝብ ለህዝብ ኮንፈረንስም ተካሂዷል፡፡…