የመከላከያ ሰራዊት አባላት በግዳጅ ቀጠናቸው ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች የደረሱ ሰብሎችን ሰበሰቡ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ22ኛ ክፍለ ጦር የሰራዊት አባላት በግዳጅ ቀጠናቸው ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች የደረሱ ሰብሎችን ሰብስበዋል።
የክፍለ ጦሩ ስነ-ልቦና ግንባታ ቡድን መሪ ሻምበል አዲሱ አለማየሁ ÷ከራስ በፊት ለህዝብ እና ለሀገር የሚለውን የተቋሙን እሴት…