Fana: At a Speed of Life!

በዛሬው የዓለም ዋንጫ ሁለት የአፍሪካ ሀገራት የሚሳተፉበትን ጨምሮ አራት ጨዋታዎች ይካሔዳሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘጠነኛ ቀኑን በያዘው የኳታሩ የዓለም ዋንጫ ውሎ ካሜሮን እና ጋና የሚሳተፉበትን ጨምሮ አራት ጨዋታዎች ይከናወናሉ፡፡ በዚሁ መሰረት በምድብ ሰባት የተደለደሉት አፍሪካዊቷ ካሜሮን እና ሰርቢያ ቀን ሰባት ሰዓት ላይ ጨዋታቸውን ያከናውናሉ፡፡ በዚሁ…

ተጠባቂው የስፔን እና ጀርመን ጨዋታ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ ምሽት ስፔን ከጀርመን የሚያደርጉት የዓለም ዋንጫ የምድብ ጨዋታ በጉጉት ይጠበቃል፡፡ በምድብ አምስት የተደለደሉት ሁለቱ ሀገራት ከምድብ ለማለፍ ምሽት 4 ሰዓት በኳታሩ አል ባይት ስታዲየም ፍልሚያቸውን ለማድረግ ቀጠሮ ይዘዋል፡፡ ኮስታሪካን…

በዓለም ዋንጫ አፍሪካዊቷ ሞሮኮ ወሳኝ የምድብ ድሏን አስመዘገበች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ዋንጫ አፍሪካዊቷ ሞሮኮ ቤልጂየምን 2 ለ 0 በማሸነፍ የመጀመሪያ ድሏን አስመዝግባለች፡፡ በጨዋታው ብርቱ ተፎካካሪ ሆና የቀረበችው የሰሜን አፍሪካዊቷ ሀገር ሞሮኮ ከእረፍት መልስ አብዱልሃሚድ ሳብሪል እና ዛካሪያ አቡክላል ባስቆጠሯቸው ጎሎች…

የተመድ ምክትል ዋና ፀሃፊ የበይነ መረብ አስተዳደር ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢኮኖሚና ማህበራዊ ጉዳዮች ምክትል ዋና ጸሐፊ ሊ ጁንሁዋ ኢትዮጵያ በምታስተናግደው ዓለም አቀፍ የበይነ መረብ አስተዳደር ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ዛሬ አዲስ አበባ ገብተዋል። ምክትል ዋና ጸሐፊው አዲስ አበባ ሲገቡ…

ከንቲባ አዳነች በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ እየተከናወኑ ያሉ የ90 ቀናት እቅድ ተግባራት አፈፃፀም ያለበትን ደረጃ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ እየተከናወኑ ያሉ የ90 ቀናት እቅድ ተግባራት አፈፃፀም ያለበትን ደረጃ ጎብኝተዋል፡፡ ከንቲባዋ በጉብኝታቸው÷ በክፍለ ከተማው በ90ቀናት እቅድ ተካተው ወደ ተግባር…

የጋና የውጭ ጉዳይ ቢሮ የቴክኒክ ኮሚቴ ልዑካን በሳይንስ ሙዚየም ጉብኝት አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 16 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጋና የውጭ ጉዳይ ቢሮ የመጡ የቴክኒክ ኮሚቴ ልዑካን በሳይንስ ሙዚየም ተገኝተው ለዕይታ ክፍት የሆኑ ምርትና አገልግሎቶችን ጎበኙ፡፡ ጎብኚዎቹ በሰጡት አስተያየት በኢመደአ በሚገኘው ኢትዮ-ሰርት ዲቪዥን በሀገሪቱ ላይ የሳይበር ጥቃት እንዳይከሰት…

ኢትዮጵያ የመሰረተ ልማት ግንባታ ተሞክሮዋን አካፈለች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ “በአፍሪካ ኅብረት የመሠረተ ልማት ግንባታ ፕሮግራም ሥር የምስራቅ አፍሪካ ክልላዊ ፕሮጀክቶች እና ቻይና በሚል በተዘጋጀ የውይይት መርሐ ግብር የኢትዮጵያን ተሞክሮ አካፍለዋል። በመርሐ ግብሩ…

ጉዳት የደረሰባቸው የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶችን የመጠገን ሥራ እንደቀጠለ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነት ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸውን የዝቅተኛና መካከለኛ መስመር የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶች ጥገና ስራ እየተከናወነ መሆኑን የጎንደር ዲስትሪክት ገለፀ፡፡ የዲስትሪክቱ ዳይሬክተር አቶ ሞገስ አበራ ÷ የመስመር ጥገና ሥራው እየተከናወነ የሚገኘው…

የኦሮሚያ ክልል የፀጥታ ችግርን መቅረፍና ሌብነትን መከላከል ቅድሚያ የሚሰጣቸው ጉዳዮች መሆናቸውን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ ለሚስተዋለው የፀጥታ ችግር መፍትሄ ማበጀትና ሌብነትን መከላከል ቅድሚያ የሚሰጣቸው ጉዳዮች ናቸው ሲል የኦሮሚያ ክልል መንግስት ገለፀ፡፡ ህዝብን ለምሬት የዳረጉ ችግሮች ተለይተው አቅጣጫ መቀመጡንና ወደ ስራ መገባቱን የክልሉ ምክትል ርዕሰ…

በዓለም ዋንጫው የምድብ ሁለተኛ ጨዋታዎች ዛሬ ይጀምራሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ አፍሪካዊቷ ሴኔጋል የምትሳተፍበትን ጨምሮ አራት የምድብ ሁለተኛ ጨዋታዎች ይከናወናሉ፡፡ በዚህም በምድብ ሁለት የተደለደሉት ዌልስ ከኢራን ቀትር 7 ሰዓት ላይ የሚጫወቱ ሲሆን ÷ በተመሳሳይ በዚሁ ምድብ የሚገኙት እንግሊዝ ከአሜሪካ ምሽት 4 ሰዓት…