Fana: At a Speed of Life!

የሳይንስ ሙዚየም ለታዳጊዎች ያለው አበርክቶ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳይንስ ሙዚየም በታዳጊዎች አዕምሮ ውስጥ የሳይንስና ቴክኖሎጂን ፅንሰሃሳብ ከማስረፁም በላይ ነገ መሆን የሚፈልጉትን ትክክለኛ መሰረት ይዘው እንዲያድጉ መንገድ እንደሚከፍት ይነገራል፡፡ የሳይንስ ሙዚየም መስከረም ወር ላይ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ሀምዛ አብዲ በሸቤለይ ወረዳ ዘመናዊ የግመል ማራቢያ ማዕከልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8 ፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀምዛ አብዲ በሶማሌ ክልል ፋፈን ዞን ሸቤለይ ወረዳ ዘመናዊ የግመል ማራቢያ ማዕከልን ከልዑካቸው ጋር በመሆን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ የሶማሌ ክልል ርእሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ…

ከሰሊጥና አኩሪ ዐተር ሰብሎች ከ11 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ይጠበቃል – የግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው የምርት ዘመን ከሰሊጥ እና አኩሪ ዐተር ሰብሎች ከ11 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት እንደሚጠበቅ የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፀው፥ ከ450 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በሰሊጥ ሰብል የተሸፈነ…

አየር መንገዱ ሁለት ቦይንግ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላኖችን ለማስገባት በዝግጅት ላይ መሆኑን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደፊት ሁለት ተጨማሪ ቦይንግ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላኖችን ለማስገባት በዝግጅት ላይ መሆኑን ገለፀ፡፡ ቦይንግ 787 ድሪም ላይነር አውሮፕላን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ለመጀመሪያ ጊዜ በረራ የጀመረበት 10ኛ አመት…

የቆዳ ተረፈ ምርትን ወደ ኮላ ጥሬ እቃነት የሚቀይር ፋብሪካ ወደ ስራ ገባ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቆዳ ተረፈ ምርትን ወደ ኮላ ጥሬ እቃነት የሚቀይር ፋብሪካ ወደ ስራ ገብቷል፡፡ "ጂያዚን ዛንግ ክረስት ኤንድ ፊኒሽድ ሌዘር ፕሮዳክትስ" የተባለ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ድርጅት ፋብሪካውን ወደ ስራ ማስገባቱ ተገልጿል፡፡ በዚህም የኢንዱስትሪ…

የምዕራብ ጎጃም ዞን ለመከላከያ ሰራዊት ከ18 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ምዕራብ ጎጃም ዞን ለመከላከያ ሰራዊት ከ18 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ምግብ ነክ ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ የዞኑ የንግድና ገበያ ልማት መምሪያ ኃላፊ አቶ አሰፋ ጥላሁን ÷ በዞኑ ከሚገኙ 21 ወረዳዎች 18 ሚሊየን 75ሺህ 600…

አቶ ሳዳት ነሻ የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ ሳዳት ነሻ የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሆነው ተሾሙ፡፡ አቶ ሳዳት ከዚህ በፊት በፌዴራልና በክልል በተለያየ ኃላፊነት ያገለገሉ ሲሆን÷ ይህ ሹመት እስከተሰጠበት ቀን ድረስ በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል…

በመጀመሪያው ሩብ አመት ከ93 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ አመት ከ93 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የእቅድ፣ ክትትልና ግምገማ የስራ ሂደት ኃላፊ ተመስገን ተሰማ÷ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ከሀገር ውስጥና ከወጭ…

ሰንደቅ ዓላማ አንድ ሀገር ነፃነቱን እና ሉዓላዊነቱን የሚያሳይበት ነው – ፕሬዚዳንት ሳኅለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰንደቅ ዓላማ አንድ ሀገር ነፃነቱን እና ሉዓላዊነቱን የሚያሳይበትም ነው ሲሉ ፕሬዚዳንት ሳኅለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ። የሰንደቅ ዓላማ ቀን “ሰንደቅ ዓላማችን የብዙሃንነታችን መገለጫ፣ የሉዓላዊነታችን ምሰሶ” በሚል መሪ ቃል በሀገር አቀፍ ደረጃ…

በደማችን ያስከበርናበደማችን ያስከበርናትን ሰንደቅ ዓላማ በላባችን ከፍ እናደርጋታለን-የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎትትን ሰንደቅ ዓላማ በላባችን ከፍ…

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደማችን ያስከበርናትን ሰንደቅ ዓላማ በላባችን ከፍ እናደርጋታለን ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ፡፡ ኮሙኒኬሽኑ ዛሬ ባወጣው መግለጫ 15ኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን ዛሬ በመላው ኢትዮጵያ ተከብሮ እንደሚል ገልጿል፡፡ ቀኑን ስናከብር…