በህገወጥ መንገድ ሲዘዋወሩ የነበሩ ከ257 ሺህ በላይ የተለያዩ የውጭ ሃገራት ገንዘቦችና 6 ኪሎ ወርቅ ተያዙ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህገወጥ መንገድ ሲዘዋወሩ የነበሩ ከ257 ሺህ በላይ የተለያዩ የውጭ ሃገራት ገንዘቦች ተያዙ፡፡
እንዲሁም 24 ሚሊየን 339 ሺህ 280 ብር የሚያወጣ ከ6 ኪሎ በላይ ወርቅ ተይዟል፡፡
ህገ ወጥ ገንዘቦቹ እና ወርቆቹ የተያዙት በትናንትናው…