Fana: At a Speed of Life!

በአምባሰል ወረዳ ራስ ጠቆሮ ጥብቅ ደን ላይ የእሳት አደጋ ተከሰተ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን አምባሰል ወረዳ 8 ሄክታር የቆዳ ስፋት ባለው ራስ ጠቆሮ እየተባለ በሚጠራው ጥብቅ ደን ላይ የእሳት አደጋ መከሰቱ ተገለፀ፡፡ የእሳት አደጋው ከሰኔ 6 ቀን 2014ዓ.ም ሌሊት ጀምሮ የተከሰተ መሆኑ እና እስካሁን ድረስ መቆጣጠር…

በደቡብ ክልል ባለፉት 11 ወራት ከ11 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ባለፉት 11 ወራት ከ11 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ወይዘሮ ዘይቱና ኢብራሂም እንደገለጹት÷ በበጀት ዓመቱ 13 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ ወደ ስራ የተገባ…

በመዲናዋ በተያዘው ክረምት ከ7 ነጥብ 4 ሚሊየን በላይ ችግኝ ለመትከል ዝግጅት ተደርጓል- አስተዳደሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከተማ ውበትና አረንጓዴ ልማት ቢሮ በተያዘው በ2014ዓ.ም ክረምት የአረንጓዴ አሻራ ልማት መርሃ ግብር ከ7 ነጥብ 4 ሚሊየን በላይ ችግኝ ለመትከል በዘጠኝ ችግኝ ጣቢያዎች ችግኝ የማፍላት የቅድመ ዘግጅት መደረጉን አስታወቀ፡፡…

በኢትዮጵያና በኢኳቶሪያል ጊኒ መካከል ያለውን የአምራች ኢንዱስትሪ ትስስር ለማሳደግ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል በኢትዮጵያና በኢኳቶሪያል ጊኒ መካከል ያለውን የአምራች ኢንዱስትሪ ትስስር ማጠናከርና ማሳደግ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ከአገሪቱ የማዕድን ኢንዱስትሪና ኢነርጂ ሚኒስትር ጋብሬል ምባጋ ኦቢአንግ ጋር ተወያዩ፡፡…

ርእሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ቦረማ ከተማ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በሶማሌ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ የተመራ የክልሉ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ልዑክ ሶማሊላንድ ቦረማ ከተማ ገባ፡፡ ለልዑኩ የሶማሊላንድ ምክትል ፕሬዚዳንት አብዱራሂም አብዱላሂ ኢስማኢል አቀባበል እንዳደረጉላቸው ከሶማሌ ክልል…

የአማራ ክልል አመራሮች በባህርዳር ከተማ የተገነቡና በመገንባት ላይ ያሉ ከፍተኛ የመሰረተ ልማቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል አመራሮችን ጨምሮ የዞንና የከተማ አስተዳደር አመራሮች በባህርዳር ከተማ የተገነቡና በመገንባት ላይ ያሉ ትልልቅ መሰረተ ልማቶችን ጎብኝተዋል፡፡ የባህርዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ዶክተር ድረስ ሳህሉ በጉብኝቱ ወቅት…

በካፋ ዞን በአንድ ጀምበር 10 ሚሊየን የቡና ችግኝ የመትከል መርሃ ግብር በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ካፋ ዞን በአንድ ጀምበር 10 ሚሊየን የቡና ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው፡፡ በመርሃ ግብሩ የተገኙት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ ÷ቡና የክልሉ ልዩ እሴት መሆኑን…

የኦሮሚያ ክልል ከመንግስት የልማት ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች ጋር የእቅድ ውይይት እያደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ከመንግስት የልማት ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች ጋር የእቅድ ውይይት እያደረገ ነው። መድረኩን የክልሉ ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ አስጀምረውታል። ውይይቱ መንግስት በልማት ዙሪያ ያለውን ፍላጎትና ቅድሚያ…

በሶማሌ ክልል በሲሚንቶ አቅርቦት ላይ ለሚታዩ ችግሮች መፍትሔ ለመስጠት ያለመ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 6፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በሶማሌ ክልል በሲሚንቶ አቅርቦት ላይ ለሚታዩ ችግሮች መፍትሔ ለመስጠት ያለመ ምክክር ተካሄደ፡፡ በመድረኩ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኢብራሂም ኡስማን÷ በነበረው የፀጥታ ችግር ምክንያት ያልተሰሩ የተከማቹ ስራዎች መኖራቸውን ጠቅሰው÷ ከለውጡ…

የጋምቤላ ክልል ሕገ ወጥነትን ለመቆጣጠር እና ሕግን ለማስከበር የጸጥታ ኃይሎችን በየደረጃው ለማጠናከር ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 6፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የጋምቤላ ክልላዊ መንግስት የጸጥታ ምክር ቤት በክልሉ እየተስፋፋ መጥቷል ያለውን “ሕገ ወጥነትን ለመቆጣጠር እና ሕግን ለማስከበር” በየደረጃው የጸጥታ ኃይሎችን ማጠናከር በሚያስችል ሁኔታ ላይ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ የክልሉ የጸጥታ ምክር ቤት ዛሬ ባደረገው…