Fana: At a Speed of Life!

የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ምርቶችን በዱቤ መግዛት የሚያስችል አሠራር ለመዘርጋት ያለመ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ተደራሽ ባልሆነባቸው አካባቢዎች የሚኖሩ የህብረተሰብ ክፍሎች የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ምርቶችን በዱቤ በመግዛት መጠቀም የሚችሉበትን አሠራር ለማበጀት የሚያስችል ውይይት ተካሄደ፡፡ በውይይቱ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር፣ የዓለም…

የአፍሪካ ወጣቶች የአህጉሪቱን ችግሮች በመጋፈጥ መፍትሄያቸው ላይ ሊያተኩሩ ይገባል- አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ወጣቶች የአህጉሪቱን ችግሮች በመጋፈጥ መፍትሄዎቻቸው ላይ ሊያተኩሩ እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ። የ2022 የፓን አፍሪካ ወጣቶች ስብሰባ በአዲስ አበባ በዛሬው ዕለት መካሄድ…

በቴክሳስ የ18 ዓመት ተጠርጣሪ በተኩስ እሩምታ 19 ህጻናት እና 2 ጎልማሶችን ገደለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ደቡብ ቴክሳስ በሚገኝ አንድ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በደረሰ ጥቃት 19 ህጻናት እና ሁለት ጎልማሶች ተገደሉ፡፡ የ18 ዓመት ተጠርጣሪ ወጣት ከሰባት እስከ 10 ዓመት ዕድሜ ያላቸውን ሕፃናት በሚያስተምር ሮብ…

ማዕከላዊ ዕዝ የትኛውንም የጠላት ኃይል መደምሰስ የሚያስችል ወታደራዊ አቅም ገንብቷል- ሌ/ጀነራል ዘውዱ በላይ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ማዕከላዊ ዕዝ ሀገርን ሊያሸብር የሚያስብ ማናቸውንም የጠላት ኃይል መደምሰስ የሚያስችል ወታደራዊ አቅም መገንባቱን የዕዙ ዋና አዛዥ ሌተናል ጀነራል ዘውዱ በላይ ገለጹ፡፡ ማዕከላዊ ዕዝ በተለያየ የመሬት ገፅታ ላይ ሊያጋጥም የሚችል ጠላት ላይ ድል…

በአየር ንብረት ለውጥ ዙሪያ ከኖርዌይ ጋር በትብብር ለመስራት ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር በተያያዙ ጉዳዮች ላይ በትብብር ለመስራት ከኖርዌይ የአየር ንብረት እና አከባቢ ሚኒስቴር ልዑካን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትሯ የኖርዌይ የአየር ንብረት እና አከባቢ…

የሲዳማ  ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ልዑካን  በክልሉ የሚገኙ የኢንቨስትመንት ልማት እንቅስቃሴዎችን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ  ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ልዑካን በክልሉ የሚገኙ የኢንቨስትመንት ልማት እንቅስቃሴዎችን እና መሰረተ ልማቶችን ጎብኝቷል፡፡ በጉብኝቱ በዘርፉ ካሉ የኢንቨስትመንት መሰረተ ልማቶች አንዱ የሆነውን የይርጋለም የተቀናጀ አግሮ ኢንደስትሪ…

ቻይና እና ሩሲያ ከዩክሬን ጦርነት በኋላ የመጀመሪያቸውን የጋራ ወታደራዊ ልምምድ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 16፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና እና ሩሲያ ከዩክሬን ጦርነት በኋላ የመጀመሪያቸውን የጋራ ወታደራዊ ልምምድ ማድረጋቸውን የቻይና መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የቻይና መከላከያ ሚኒስቴር እንደገለፀው፥ የቻይና እና ሩሲያ አየር ኃይሎች በዛሬው ዕለት በጃፓን ባህር ፣ በምስራቅ…

ለዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከ6 ነጥብ 3 ቢሊየን በላይ ችግኝ ተዘጋጅቷል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘንድሮው ለሚካሄደው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከ6 ነጥብ 3 ቢሊየን በላይ ችግኝ መዘጋጀቱን የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ። መርሐ ግብሩ ተግባራዊ መደረጉ በየዓመቱ 92 ሺህ ሄክታር የነበረውን የደን ውድመት መጠን ወደ 32 ሺህ ሄክታር ዝቅ ማድረግ…

በ2030 የህፃናትን መቀንጨር ዜሮ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 16፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2030 የህፃናትን መቀንጨር ዜሮ ለማድረግ ታቅዶ እየተሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በሰቆጣ ቃል ኪዳን ላይ ለደቡብ ክልል ለባለድርሻ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በወላይታ ሶዶ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። የጤና ሚኒስትር…

አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ከተመድ የሰብዓዊ እርዳታ አስተባባሪ ጋር በተፈናቃዮች መልሶ ማቋቋም ዙሪያ መከሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሰብዓዊ እርዳታ አስተባባሪ ዶክተር ካትሪን ሱዚ ከሚመራ ዓለም አቀፍ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች አመራርና የአምስት ሀገራት አምባሳደሮች ጋር ተፈናቃዮችን መልሶ ማቋቋም…