Fana: At a Speed of Life!

ፋብሪካዎች ለሚቀጥሉት 3 ወራት ጥሬ ቆዳና ሌጦን እርድ ከሚፈጸምባቸው ቦታዎች በቀጥታ እንዲገዙ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አምራች ኢንዱስትሪዎች ለሚቀጥሉት ሶስት ወራት ጥሬ ቆዳና ሌጦን እርድ ከሚፈጸምባቸው ቦታዎች በቀጥታ መሰብሰብ እንዲችሉ መፈቀዱን የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ፥ በጥሬ…

የሰብአዊ ድጋፍ የጫኑ 30 ተሽከርካሪዎች ወደ ትግራይ ለመጓዝ ዝግጁ መሆናቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ምግብ ፕሮግራም የሰብአዊ ድጋፍ የጫኑ 30 ከባድ ተሽከርካሪዎች ወደ ትግራይ ለመጓዝ ዝግጁ መሆናቸውን አስታወቀ። የዓለም የምግብ ፕሮግራም በኢትዮጵያ የኮሙኒኬሽን ኃላፊ ክሌር ኔቪል እንደገለጹት፥ ለአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ የሚያስፈልጉ…

በ2014 የክፍያ ጭማሪ ያደረጉ የግል ትምህርት ቤቶች በቀጣዩ የትምህርት ዘመን ጭማሪ ማድረግ እንደማይችሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2014 የትምህርት ዘመን የክፍያ ጭማሪ ያደረጉ የግል ትምህርት ቤቶች በቀጣዩ የትምህርት ዘመን ጭማሪ ማድረግ እንደማይችሉ ተገለፀ፡፡ የአዲስ አበባ የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የ2015 የትምህርት ዘመንን የክፍያ ጭማሪ…

በአማራ ክልል 215 ሺህ ኩንታል ምርጥ ዘር ለአምራቹ ለማድረስ እየተሰራጨ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመኽር ወቅት ልማት የሚውል 215 ሺህ ኩንታል ምርጥ ዘር ለአምራቹ እየተሰራጨ መሆኑን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ። በቢሮው የግብርና ግብአትና የገጠር ፋይናንስ አቅርቦት ዳይሬክተር ወይዘሮ ሙሽራ ሲሳይ እንዳመለከቱት÷ በክልሉ…

አደንዛዥ ዕፅ ለማዘዋወር የሞከረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 12 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አደንዛዥ ዕፅ በሻይ ቅጠል ደብቆ ለማዘዋወር ሞክሯል የተባለ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡ ግለሰቡ በቁጥር 107 ፍሬ የሚሆን አደንዛዥ ዕፅ ለማዘዋወር በዝግጅት ላይ እያለ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ባደረገው…

በበዓል ወቅት የኃይል መቆራረጥን ለመፍታት የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እንተከናወኑ ነው – የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትንሳዔና የኢድ-አልፈጥር በዓላት መቃረባቸውን ተከትሎ ሊኖር የሚችለውን የኃይል መቆራረጥና መዋዥቅ ችግር ለመፍታት የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች በማከናወን ላይ እንደሚገኝ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ ተቋሙ በበዓላቱ ዋዜማና ዕለት…

ቻይና በአስቸጋሪ ጊዜ ከኢትዮጵያ ጎን በመቆም ላሳየችው አጋርነት የኢትዮጵያ መንግስት ከፍተኛ አክብሮትና ምስጋና አለው – አምባሳደር ተሾመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ በቤጂንግ በሚገኘውና በቻይና ከፍተኛ ተፅዕኖ ፈጣሪ በሆነው ሴንተር ፎር ቻይና ኤንድ ግሎባላይዜሽን (Center for China and Globalization ) ተገኝተው ለተቋሙ መስራችና ፕሬዚዳንት ዶክተር ሁዪኦ…

በአውደ ውጊያዎች የሠራዊቱን አባላት ላገለገሉ የህክምና ባለሙያዎችና ተቋማት እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በተለያየ አውደ-ውጊያዎች ላይ የተጎዱ የሠራዊት አባላትን ላገለገሉ የህክምና ባለሙያዎች እና ተቋማት እውቅና ሰጠ። በመርሃ-ግብሩ የመከላከያ ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የቢሾፍቱ ሆስፒታል…

በሆስፒታሉ ከ1 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ሰዎች የነጻ የዓይን ሞራ ግርዶሽ ህክምና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ከ1 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ሰዎች የነጻ የዓይን ሞራ ግርዶሽ ህክምና እየተሰጠ መሆኑ ተገለፀ። የሆስፒታሉ ስራ አስኪያጅ አቶ ተመስገን ተሾመ ÷ ሆስፒታሉ ህክምናውን እየሰጠ ያለው ከ”ሂማሊያን ካታራክትና ላይፍ ፎር ዘ…

የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎችን ለማለፍ ቢል እና ሚሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽንን የመሰሉ ዓለም አቀፍ የልማት አጋሮች ትብብር ያስፈልጋል – አቶ ደመቀ…

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ አደጋ ምክንያት እርዳታ የሚሹ ችግሮችን ለማለፍ እንደ ቢል እና ሚሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን አይነት ዓለም አቀፍ የልማት አጋሮች ትብብር እንደሚያስፈልግ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን…