የእሁድ ገበያ የዋጋ ንረት በማረጋጋት እና የኑሮ ጫና በመቀነስ ረገድ ጉልህ ሚና እየተወጣ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የእሁድ ገበያ ወደ 50 ቦታዎች ላይ መስፋፋቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታወቀ።
ከንቲባዋ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ “አሁን ያለውን የዋጋ ንረት ለማረጋጋት እና በተለይም…