ኬር ኢትዮጵያ ለደቡብ ወሎ ዞን የ10 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ጀኔሬተሮችና የውኃ ፓምፖችን ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣መጋቢት 30፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኬር ኢትዮጵያ በደቡብ ወሎ ዞን በጦርነቱ ከፍተኛ ውድመት የደረሰባቸው የውኃ ተቋማት አገልግሎት እንዲሰጡ የሚያግዝ ከ10 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ ጀኔሬተሮችና የውኃ ፓምፖችን ድጋፍ አደረገ፡፡
ድጋፉን ያስረከቡት የኬር…