Fana: At a Speed of Life!

በሐረሪ ክልል በተካሄዱ የሕዝብ መድረኮች ላይ የተነሱ ጥያቄዎችን ለመመለስ አመራሩ ትኩረት ሰጥቶ ሊሠራ ይገባል-የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ በተካሄዱ የሕዝብ ውይይት መድረኮች ላይ የተነሱ ጥያቄዎችን ለመመለስ አመራሩ ትኩረት ሰጥቶ ሊሠራ እንደሚገባ የሐረሪ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ አብዱጀባር መሀመድ ገለጹ፡፡ በፓርቲው…

ባለስልጣኑ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28 ነው የሚለው፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ አሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን ባለፉት ዘጠኝ ወራት 1 ቢሊየን 460 ሚሊየን 133 ሺህ 960 ብር በላይ ገቢ አግኝቷል፡፡ ባለስልጣኑ 1 ቢሊየን 575 ሚሊየን ብር ገቢ ለመሰብሰብ…

የመስኖ ዘርፍ ቴክኖሎጂ ለማሳደግ እና ክህሎት ያለው የሰው ሀይል ለማፍራት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር እና የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የመስኖ ዘርፍ ቴክኖሎጂ ለማሳደግ እና ክህሎት ያለው የሰው ሀይል ለማፍራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ…

የሚኒስትሮች የጋራ ግብረ ኃይል እስካሁን የተካሄዱ የምርመራና የመልሶ ማቋቋም ስራን ገመገመ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች የጋራ ግብረ ኃይል በሰሜኑ የአገራችን ክፍል የተከሰተውን ግጭት ተከትሎ ተፈጽመዋል የተባሉ ወንጀሎችን አስመልክቶ እስካሁን የተካሄዱ የምርመራና የመልሶ ማቋቋም ስራዎችን ገምግሟል፡፡ ግብረ ሀይሉ በስሩ…

የአማራ ክልል እንስሳት እና ዓሳ ሃብት ልማት የንቅናቄ መድረክ ተከናወነ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል እንስሳት እና ዓሳ ሃብት ልማት የንቅናቄ መድረክ ተከናውኗል፡፡ የአማራ ክልል የግብርና ቢሮ ሀላፊ ዶክተር ኃይለማርያም ከፋለ እንደገለጹት÷ በእንስሳት ዘርፍ እንደ ሃገር ያለው…

አገር አቀፍ የወጣቶች የከተማ ግብርና ንቅናቄ ማብሰሪያ መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አገር አቀፍ የወጣቶች የከተማ ግብርና ንቅናቄ ማብሰሪያ መርሃ ግብር በቦሌ ክፍለ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመርሃ ግብሩ ከሁሉም የአገሪቱ ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ስራ አስፈጻሚ አባላት እንዲሁም…

የአሜሪካ ኮንግረስ በኢትዮጵያ ላይ ያዘጋጃቸውን ረቂቅ ህጎች ከመፅደቅ አዘገየ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “HR6600” እና “S3199” ረቂቅ ሕጎች እንዲዘገዩ የሚያስችል ስምምነት ላይ መደረሱ ተገልጿል፡፡ የአሜሪካ ኮንግረስ በኢትዮጵያ ላይ ያቀረባቸው የማዕቀብ ረቂቅ ሕጎች ሳይጸድቁ እንዲዘገዩ መወሰኑን ዘ አፍሪካ ሪፖርት ዘግቧል።…

በመዲናዋ ከህዝቡ ጋር በተካሄዱ ውይይቶች የተነሱ ጥያቄዎችን ለመመለስ ወደ ተግባር መገባቱን አስተዳደሩ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከህዝቡ ጋር ሲደረጉ በነበሩ ውይይቶች ህዝቡ በግልፅነት ያነሳቸውንና በአጭር ጊዜ መመለስ ያለባቸውን አንገብጋቢ ወቅታዊ ጥያቄዎችን ለመመለስ ልዩ ዝግጅት አድርጎ ወደ ተግባር መገባቱን የከተማ…

የዋጋ ንረትን በሚያባብሱ ከ103 ሺህ በላይ ህገ-ወጥ አካላት ላይ እርምጃ ተወስዷል- የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዋጋ ንረቱንና የኑሮ ውድነቱን በሚያባብሱ 103 ሺህ 901 ህገ-ወጥ አካላት ላይ ህጋዊና አስተዳደራዊ እርምጃ መወሰዱን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 5ኛ…

የአውሮፓ ህብረት የጦር ወንጀል መርማሪዎችን ወደ ዩክሬን ሊልክ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት በዩክሬኗ ቡቻ ከተማ የተፈፀመውን የጦር ወንጀል የሚመረምር ቡድን ወደ ዩክሬን ሊልክ መሆኑን አስታወቀ። የአውሮፓ ኅብረት ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ኡርሱላ ቮን ደር ሌየን ከዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮሎዶሚር…