በሐረሪ ክልል በተካሄዱ የሕዝብ መድረኮች ላይ የተነሱ ጥያቄዎችን ለመመለስ አመራሩ ትኩረት ሰጥቶ ሊሠራ ይገባል-የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ በተካሄዱ የሕዝብ ውይይት መድረኮች ላይ የተነሱ ጥያቄዎችን ለመመለስ አመራሩ ትኩረት ሰጥቶ ሊሠራ እንደሚገባ የሐረሪ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ አብዱጀባር መሀመድ ገለጹ፡፡
በፓርቲው…