የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልና የተለያዩ ተቋማት ለመከላከያ ሠራዊት ከ91 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ አደረጉ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልና የተለያዩ ተቋማት ለመከላከያ ሠራዊት ከ 91 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ አደረጉ፡፡
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ለመከላከያ ሰራዊት ከ77 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ማድረጉን…