Fana: At a Speed of Life!

የኮቪድ-19 ክትባት የጎንዮሽ ክስተት ሪፖርት ማድረጊያ የሞባይል መተግበሪያ ይፋ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮቪድ-19 ክትባት የጎንዮሽ ክስተት ሪፖርት ማድረጊያ የሞባይል መተግበሪያ ማስጀመሪያ ፕሮግራም ተካሄደ። ማስጀመሪያ ፕሮግራሙ በኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን አዘጋጅነት መካሄዱን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ…

በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሚመራው የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት በአሸባሪው ሕወሐት ተይዘው የነበሩትን የመሐል ሜዳ፣ ጨፋ ሮቢት፣ ሐርቡና መኮይ…

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሚመራው የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት በአሸባሪው ሕወሐት ተይዘው የነበሩትን የመሐል ሜዳ፣ ጨፋ ሮቢት፣ ሐርቡና መኮይ ከተሞችና አካባቢውን ነጻ አውጥቷል። ጥምር የጸጥታ ኃይሎቹ በጥልቀት ገብተው…

ዶክተር ፍጹም አሰፋ ከተመድ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት እና የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም ኃላፊዎች ጋር በአገር-አቀፍ የማገገሚያ የልማት ፕሮግራሞች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ ላይ…

ዓለም አቀፍ የአደገኛ እፅ አዘዋዋሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መነሻቸውን ብራዚል ሳኦፖሎ መዳረሻቸውን ደግሞ ዱባይና ናይጄሪያ በማድረግ በአውሮፕላን ሲጓዙ የነበሩ የአደገኛ ዕፅ አዘዋዋሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ የአደገኛ ዕፅ አዘዋዋሪዎቹ ሁለት ናይጄሪያውያንና አንዲት ብራዚላዊት…

የቤህነን ታጣቂ ቡድን መሪ ህድር መሐመድ አሊ በቁጥጥር ሥር ዋለ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የቤህነን ታጣቂ ቡድን መሪ የሆነው ህድር መሐመድ አሊ በአካባቢው ማኅበረሰብ ትብብር በቁጥጥር ሥር ዋለ። የቡድኑ መሪ በክልሉ መንጌ ወረዳ ጎልሞሶ ቀበሌ ነው በቁጥጥር ስር የዋለው። የታጣቂ ቡድኑ መሪ በቁጥጥር ሥር…

የምዕራባውያንን ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ሰልፍ በጀርመን የተለያዩ ከተሞች እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራባውያንን ጣልቃ ገብነት የሚያወግዝ "የበቃ" ወይም '#NoMore' ዘመቻ አካል የሆነ ሰላማዊ ሰልፍ በጀርመን የተለያዩ ከተሞች እየተካሄ ነው። ሰልፉ እየተካሄደ ያለው በበርሊን፣ ቦን እና…

ጠቅላይ ሚኒስትራችን ወደ ግንባር በዘመቱበት ወቅት ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ እየተሰራ ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትራችን ወደ ግንባር በዘመቱበት ወቅት እኛ ደግሞ ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ እየሰራን ነው ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ፡፡ በርዕሰ መስተዳድሩ የተመራ የልዑካን ቡድን በአዲስ…

የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ጥምረት ኢ-ህገ መንግስታዊ በሆነ መልኩ መንግስት ለመቀየር የሚደረግን ሙከራ በመቃወም ለአፍሪካ ህብረት ደብዳቤ ፃፈ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ300 በላይ አባላት ያሉት የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ጥምረት ኢ-ህገ መንግስታዊ በሆነ መልኩ መንግስት ለመቀየር በድብቅ የሚደረግን ሙከራ በመቃወም ለአፍሪካ ህብረት ግልጽ ደብዳቤ ፃፈ። ጥምረቱ ለወቅቱ የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ…

የከረዩ አባገዳ በሸኔ መገደላቸውን የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከረዩ አባገዳ ከድር ሀዋስ ቦሩ በሸብርተኛው ሸኔ መገደላቸውን የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ገለፀ፡፡ በከረዩ አባገዳ ላይ በአሸባሪው ሸኔ በተፈጸመው አሰቃቂ ግድያ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የተሰማውን ሀዘን ይገልፃልም ብሏል…

የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደርና የሰዎች ለሰዎች ድርጅት ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደርና የሰዎች ለሰዎች ድርጅት ለተፈናቀሉ ዜጎች 17 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረጉ፡፡ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር በአፋር ክልል ለተፈናቀሉ ወገኖች ግምታቸዉ 10 ሚሊየን ብር የሚሆን የቁሳቁስ እና አልባሳት ድጋፍ…