የ25ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ ማንኛውንም ግዳጅ በብቃት መወጣት የሚችል ነው – የተመድ ቡድን
አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአብዬ የሚገኘው የ25ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ ማንኛውንም ግዳጅ በብቃት መወጣት በሚያስችለው ቁመና ላይ እንደሚገኝ የተመድ የሰላም አስከባሪ ጦር በአብዬ ኢኒስፔክሽን ቡድን ማረጋገጡ ተገለፀ፡፡
የሻለቃው ዋና አዛዥ ኮሎኔል…