Fana: At a Speed of Life!

የ25ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ ማንኛውንም ግዳጅ በብቃት መወጣት የሚችል ነው – የተመድ ቡድን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአብዬ የሚገኘው የ25ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ ማንኛውንም ግዳጅ በብቃት መወጣት በሚያስችለው ቁመና ላይ እንደሚገኝ የተመድ የሰላም አስከባሪ ጦር በአብዬ ኢኒስፔክሽን ቡድን ማረጋገጡ ተገለፀ፡፡ የሻለቃው ዋና አዛዥ ኮሎኔል…

በደቡብ ወሎ ዞን ከ350 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ተፈናቃዮች ድጋፍ እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን ለሚገኙ ከ350 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ተፈናቃዮች ድጋፍ እያደረኩ ነው አለ የዞኑ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ጽ/ቤት። የጽ/ቤቱ ሀላፊ አቶ መሳይ ማሩ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፓሬት እንደተናገሩት ከተለያዩ አካባቢዎች የመጡ…

የምዕራብ ዕዝ የሽብር ቡድኑን ህወሓት ለመደምሰስ በሁሉም ዘርፍ አስተማማኝ ቁመና ላይ ይገኛል-ብ/ጀነራል ሰይድ ትኩዬ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ዕዝ የሽብር ቡድኑን ህወሓት ለመደምሰስ በሁሉም ዘርፍ አስተማማኝ ቁመና ላይ እንደሚገኝ ብርጋዴር ጄነራል ሰይድ ትኩዬ ገለፁ፡፡ የምዕራብ ዕዝ ምክትል አዛዥ ብርጋዴር ጄነራል ሰይድ ትኩዬ÷ ማይጠብሪ ግንባር ያለውን የሎጅስቲክስ አቅርቦት…

ምክር ቤቱ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን በኢትዮጵያ ላይ ማዕቀብ እንዲጣል ያስተላለፉትን ትዕዛዝ ሊሰርዙ ይገባል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ከሰብዓዊ መብት ጥሰት ጋር በተያያዘ በኢትዮጵያ ላይ ማዕቀብ እንዲጣል ያስተላለፉትን ትዕዛዝ ሊሰርዙት እንደሚገባ የኢትዮጵያ አሜሪካውያን የዜጎች ምክር ቤት ጠየቀ። ምክር ቤቱ የኢትዮጵያን ሁኔታ ያልተገነዘበ ነው…

ለመከላከያ ሰራዊቱ 8 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፕሪሚየርሊግ ሼር ካምፓኒ ለመከላከያ ሰራዊቱ 8 ሚሊየን ብር ድጋፍ ማድረጉ ተገለፀ፡፡ ሼር ካምፓኒው በስሩ የሚገኙትን 18 የእግር ኳስ ቡድኖች በማስተባበር ነው ገንዘቡን የሰበሰበው፡፡ የርክክብ ስነስርአቱ በመከላከያ…

በሀገሪቱ 2 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን የሚጠጋ ተጨማሪ ስንዴ ይመረታል -ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከውጭ የሚገባውን የስንዴ ምርት ሙሉ በሙሉ በሀገር ውስጥ ምርት ለመተካት 2 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን የሚጠጋ ተጨማሪ ስንዴ ለማምረት እንደሚሰራ የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ የ2013 የግብርና ሥራ አፈፃፀምና የተያዘው የስራ ዘመን አቅጣጫ…

ህብረተሰቡ የኮቪድ-19 ወረርሽኝን መከላከያዎችን በአግባቡ ሊተገብር ይገባል-የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ አስተዳደር የኮቪድ -19 ወረርሽኝ እንደ አዲስ በመቀስቀሱ ህብረተሰቡና የትምህርት ተቋማት የመከላከያ መንገዶችን በአግባቡ እንዲተገብሩ የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ አሳሰበ። በተያዘው ሳምንት ብቻ በኮሮና ቫይረስ የአምስት ሰዎች ህይወት…

ጀርመን ከ271 ሺህ ዶዝ በላይ የኮቪድ-19 ክትባት ለኢትዮጵያ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀርመን መንግስት 271 ሺህ 200 ዶዝ አስትራዜኒካ የኮቪድ-19 ክትባትና 900 ሺህ የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛለኢትዮጵያ ድጋፍ አደረገ፡፡ በኢትዮጵያ የጀርመን ምክትል አምባሳደር ሄይኮ ኒሽኬ ክትባቱን ለጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ…

ጅማ ዩኒቨርሲቲ በጤና እና በህግ ትምህርት ክፍል ያስተማራቸውን ተማሪዎች በነገው ዕለት ያስመርቃል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጅማ ዩኒቨርሲቲ በጤና እና በህግ ትምህርት ክፍል ሲያስተምራቸው የቆየውን ተማሪዎች በነገው ዕለት ያስመርቃል፡፡ ዩኒቨርሲቲው በህክምና ዶክሬት እና በሌሎች የህክምና ዘርፍ በመጀመሪያ ድግሪ ያስተማራቸውን ተማሪዎች ነው በነገው ዕለት የሚያስመርቀው፡፡…

የውሀ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር በአማራ ክልል በአሸባሪው ህወሓት ጥቃት ለወደሙ መሰረተ ልማቶች ጥገና የሚውል የ20 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሀ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር በአማራ ክልል በአሸባሪው ህወሓት ጥቃት ለወደሙ የውሀና የሀይል አገልግሎት መሰረተ ልማት ጥገና የሚውል የ20 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ። ድጋፉን ለክልሉ ርዕሠ መስተዳድር አገኘሁ ተሻገር ያስረከቡት ሚኒስትሩ…