Fana: At a Speed of Life!

ሌተናል ጄኔራል አስራት ዴኔሮና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች የታላቁ የህዳሴ ግድብን ጎብኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምድር ሃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል አስራት ዴኔሮ፣ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ከፍተኛ የመንግስት የሰራ ሃላፊዎች እና የመከላከያ ሰራዊት ከፍተኛ መኮንኖች የታላቁ የህዳሴ ግድብን ጎብኝተዋል። የታላቁ ኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር…

የደቡብ ክልል ፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ሀብት ልማት ሴክተር አመታዊ ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ የሴክተር ጉባኤ በአርባምንጭ ከተማ በመካሄድ ላይ ነው። በጉባኤው የ2013 በጀት አመት አፈጻጸም ግምገማና የዕውቅናና ማበረታቻ ስነ ስርዓት ፣የመንግስት አገልግሎት ዘርፍ ፍኖተ ካርታ የቀጣይ…

ዶ/ር ሂሩት ካሳው ወሎ ግንባር በመገኘት የትህነግ ሃይልን እየታገሉ ያሉ የመከላከያ ሰራዊትን አበረታቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳው በወሎ ግንባር ፍላቄት ከተማ በመገኘት ለሀገር ህልውና መስዋዕትነት እየከፈሉ የሚገኙ የመከላከያ ሰራዊትን አበረታተዋል፡፡ እንዲሁም በግንባሩ ከሚገኙ ጀኔራሎች ጋር በቀጣይ ከአመራሩ…

በሀገር ደህንነት ላይ ከፍተኛ ጉዳት የሚያስከትሉና ያልተፈቀዱ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መሳሪያዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ በሀገር ደህንነት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሊያስከትሉ የሚችሉ ያልተፈቀዱ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ እና የቴሌኮም ማጭበርበሪያ መሳሪያዎች ወደ ሀገር ውስጥ ሊገቡ ሲሉ መያዙን አስታወቀ፡፡ ኤጀንሲዉ…

ኢትዮጵያ በዱባይ 2020 ኤክስፖ ጥንታዊና ታሪካዊ ቅርሶችን ለዕይታ ታቀርባለች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንጆቹ ጥቅምት 1 ቀን 2021 በሚጀምረው ኤክስፖ 2020 ኢትዮጵያ ጥንታዊና ታሪካዊ ቅርሶቿን ለእይታ ታቀርባለች፡፡ ቅርሶቹ በኤክሰፖው ዱባይ ላይ ለስድስት ወራት የሚታዩ ሲሆን ÷ጓብኝዎቹ ወደ ኢትዮጵያ እንዲመጡ የመሳብ…

ለ’ሆቴል ሩዋንዳ’ ፊልም መነሻ የሆነው ግለሰብ በሽብር ክስ ጥፋተኛ ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሆቴል ሩዋንዳ' በተባለው ዝነኛ ፊልም ላይ የሕይወት ታሪኩ ታይቶ እውቅናን ያተረፈው ፖል ሩሴሳቢጊና ከሽብር ጋር በተያያዙ ወንጀሎች ጥፋተኛ ተባለ። በሩዋንዳ የዘር ጭፍጨፋ ላይ በሚያጠነጥነው 'ሆቴል ሩዋንዳ' ፊልም ላይ የጀግና ሚና ተላብሶ…

የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች “ነጩ ፖስታ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት” ንቅናቄን ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች "ነጩ ፖስታ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት" ንቅናቄን ተቀላቅለዋል፡፡ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል ኢትዮጵያ በአለም አደባባይ ያላትን ተቀባይነትና ገጽታ ለማበለሻት ግንባር…

ሆስፒታሉ ግማሽ ሚሊየን ብር የሚገመት የነፃ ህክምና አገልግሎት ሰጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረማያ ጠቅላላ ሆስፒታል ለማህፀን ውልቃት ህመምተኞች ነፃ ህክምና አገልግሎት ሰጥቷል። ነፃ የህክምና አገልግሎቱ ሆስፒታሉ ከዊንግስ ኦፍ ሂልስ ግብረ ሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር ማዘጋጀቱ ተገልጿል፡፡ የማህፀን ውልቃት ህመም በተለይም…

የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አመራርና ሰራተኞች 9 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አመራርና ሰራተኞች 9 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አድርገዋል፡፡ በርክክብ ስነ ስርዓቱ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አድማሱ ዳምጠው እንዳሉት÷ ተቋሙ የህዝብ ሚዲያ መሆኑን…

የህዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤዎች ከአሜሪካ ኮንግረስ አባል ካረን ባስ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አደም ፋራህ በጋራ በመሆን የአሜሪካ ኮንግረስ አባል ከሆኑት ካረን ባስ ጋር ተወያይተዋል። በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ትናንት አዲስ አበባ የገቡት…