Fana: At a Speed of Life!

ፋሲል ከነማ ከአል ሂላል ጋር አቻ ተለያየ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ፋሲል ከነማ በአፍሪካ ሻምፒዮንስ ሊግ ማጣሪያ ጨዋታ ከአል ሂላል ጋር አቻ ሲለያይ ኢትዮጵያ ቡና በዩ አር ኤ ሽንፈት ገጥሞታል። የአፍሪካ ሻምፒዮንስ ሊግ ማጣሪያ ጨዋታ ዛሬ ባህርዳር አለማቀፍ ስታዲየም ተካሂዷል፡፡ በጨዋታው ፋሲል ከነማ ከአል…

ጠ/ሚ ዐቢይ ታካሚ የፖሊስ አባላትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚስትር ዐቢይ አሕመድ በፌዴራል ፖሊስ ሪፈራል ሆስፒታል ተገኝተው በተለያዩ ግዳጅ ላይ ተሳትፈው ጉዳት ደርሶባቸው በህክምና ላይ የሚገኙ የፖሊስ አባላትን ጎበኙ፡፡ በጉብኝቱ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤልና…

በአብዬ ለተሰማራው የ25ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ አመራሮችና አባላት እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በአብዬ የተሰማራው የ25ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ አመራሮችና አባላት አስተማማኝ ሰላምን በማስፈን ላበረከቱት አስተዋፅዖ በተባበሩት መንግስታት የሰላም ማስከበር የእውቅና ሰርተፍኬትና የሜዳልያ ሽልማት ተሰጣቸው፡፡ የዩኒስፋ የበላይ ጠባቂና…

በአፋር ክልል በአሸባሪው ህወሓት ምክንያት ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ102 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በሰላም ሚኒስትሯ ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል የተመራ የብሔራዊ አስቸኳይ ጊዜ ማስተባበሪያ ማዕከል የሚኒስትሮች ኮሚቴ አባላትን ያቀፈ ልዑካን ቡድን በአፋር ለተፈናቀሉ ወገኖች በጥሬ ገንዘብና በአይነት ከ102 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ፡፡…

አሸባሪው የህወሓት ቡድን ከዛሪማ ከተማ ንብረት እየዘረፈና እያወደመ መሄዱ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን ከዛሪማ ከተማ ሀብትና ንብረት እየዘረፈና እያወደመ መሄዱን የከተማዋ ነዋሪዎች ተናግረዋል፡፡ አሸባሪው የህወሓት ቡድን ፈንድቃና ዛሪማን ለቆ ሲፈረጥ በዛሪማ ከተማ የንግድ፣ የመንግሥት ተቋማትና እና ሌሎችንም ተቋማት አውድሟል…

አትሌት ሰንበሬ ተፈሪ በ5 ኪ. ሜ የሩጫ ውድድር የአለም ሪከርድ ሰበረች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በሴቶች 5 ኪሎ ሜትር ሩጫ ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ሰንበሬ ተፈሪ የአለም ሪከርድ ሰብራለች፡፡ አትሌቷ በሄርዞጌናውራች በተካሄደው የ‘አዲዜሮ ሮድ ቱ ሪከርድስ’ ውድድር ነው 14 ደቂቃ ከ 21 ሰከንድ በመግባት ሪከርዱን የሰበረችው፡፡…

በአዲስ አበባ ሱማሌ ተራ በሚገኘው የአሙዲ ተስፋ ብርሃን የምግባ ማዕከል የማዕድ ማጋራት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ ሱማሌ ተራ አካባቢ የሚገኘው የአሙዲ ተስፋ ብርሃን የምግባ ማዕከል አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ ከ2 ሺህ በላይ ወገኖች የማዕድ ማጋራት ተካሄደ፡፡ በማዕከሉ የማዕድ ማጋራት ሥነ-ሥርዓት ላይ የአዲስ አበባ ምክትል…

እድሳታቸው የተጠናቀቁ አራት መኖሪያ ቤቶች ለተጠቃሚዎች ተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር አስተባባሪነት በአዲስ አበባ የ17 አቅመ ደካሞች መኖሪያ ቤቶችን ለማደስ ቃል መግባቱ ይታወሳል፡፡ በዛሬው እለትም የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድን ጨምሮ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ…

ራሷን የቻለችና የበለጸገች ኢትዮጵያን ለመፍጠር በአንድነት ፀንተን እንቁም -አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ራሷን የቻለችና የበለጸገች ኢትዮጵያን ለመፍጠር ልዩነቶቻችንን ወደ ጎን በማድረግ በአንድነት ጸንተን እንቁም ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ፡፡ አቶ ደመቀ መኮንን አዲሱ ዓመትን አስመልክተው…

በጭና በአሸባሪው ህወሓት ለተጨፈጨፉ ንጹሃን የሻማ ማብራት ሥነ-ሥርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በማይጠብሪ ግንባር በሰሜን ጎንደር ዞን ዳባት ወረዳ "ጭና" የገጠር ቀበሌ በአሸባሪው ህወሓት ለተጨፈጨፉ ንጹሃን መታሰቢያነት የሻማ ማብራት ሥነ-ሥርዓት በደባርቅ ከተማ ተካሄደ፡፡ በሻማ ማብራት ሥነ-ስርዓቱ ላይ የከተማዋ ከንቲባ አቶ ሰለሞን ተዘራን…