አሸባሪው ህወሓት የትግራይ ወጣቶችን አስገድዶ እያስፈጀ መሆኑን በማይጸብሪ ግንባር እጃቸውን የሰጡ የቡድኑ አባላት ተናገሩ
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት የትግራይ ወጣቶችን አስገድዶ በጦርነት በመማገድ እያስፈጀ መሆኑን በማይጸብሪ ግንባር ለተሰማራው የፀጥታ ሀይል እጃቸውን የሰጡ የአሸባሪ ቡድኑ አባላት ተናገሩ፡፡
አሸባሪ ቡድኑ ከእያንዳንዱ ቤተሰብ ቢያንስ ሁለት የቤተሰብ አባላት…