Fana: At a Speed of Life!

የትግራይ እናቶች በህወሃት የሽብር ቡድን ልጆቻቸው ወደ ጦርነት እንዳይገቡ በማድረግ የድርሻቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ እናቶች በህወሃት የሽብር ቡድን ልጆቻቸው ወደ ጦርነት እንዳይገቡ በማድረግ የድርሻቸውን እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ። የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ በወቅታዊ አገራዊ ጉዳይ ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል።…

በአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ስም የተሰየመው የሙዚቃ ትምህርት ቤት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 7፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በወለጋ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ በአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ስም የተሰየመው የሙዚቃ ትምህርት ቤት ተመረቀ፡፡ የወለጋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ሃሰን የሱፍ ÷ የትምህርት ቤቱ ዓላማ አርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ በህይወት ዘመኑ የሰራውን የጥበብ ስራ ለትውልድ…

የዝናብ ስርጭቱ ተጠናክሮ ይቀጥላል

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 7፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣይ በሚኖረውም የክረምት ወቅት የዝናብ ስርጭት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ብሔራዊ ሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ ኤጀንሲው በክረምቱ አጋማሽ ወቅት የነበረውን የዝናብ ሁኔታና በቀሪው የክረምት ወቅት የሚኖረውን የአየር ሁኔታ አስመልክቶ…

አምባሳደር ጀማል በከር ከባህሬን የኢንዱስትሪ ንግድና ቱሪዝም ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 7፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህሬን የኢትዮጵያ ቆንስል ጽህፈት ቤት ሃላፊ አምባሳደር ጀማል በከር ከባህሬን የኢንዱስትሪ ንግድና ቱሪዝም ሚኒስትር አቶ ዜይድ አልዜይን ጋር በኢኮኖሚ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ አምባሳደር ጀማል በኢትዮጵያ ያሉትን…

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት የአንድ ወር ደሞዛቸውን ለገሱ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 7፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች ለሃገር ለመከላከያ ሰራዊት የአንድ ወር ደሞዛቸውን ለገሱ:: ሰራተኞቹ ከድጋፉ በተጨማሪ በቀጣይም በማንኛውም ሁኔታ ድጋፍ በማድረግ ከሰራዊቱ ጎን…

ተተኳሽ ጥይቶችን በህገ ወጥ መንገድ ሲያጓጉዙ የተገኙ አራት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 7፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአምቦ ከተማ 1 ሺህ 377 ተተኳሽ ጥይቶች በህገ ወጥ መንገድ በተሽከርካሪ ጭነው ሲያጓጉዙ የተገኙ አራት ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ አስታወቀ። ግለሰቦቹ ጥይቶቹን የሠሌዳ ቁጥር ኮድ 4-28212 ኢት በሆነ አምቡላንስ ተሽከርካሪ ጭነው…

የኦሮሚያ፣ የጋምቤላ እና የቤንሻንጉል ጉመዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድሮች በጋራ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 7፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ፣ የጋምቤላ እና የቤንሻንጉል ጉመዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድሮች በጋራ የልማት እና የፀጥታ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ፡፡ በዉይይቱ ሶስቱ ክልሎች በምዕራብ ኢትዮጵያ የህዝቦችን ወድማማቸነት ለማጠናከር፣ የጋራ ልማት እና ጸጥታን ለማረጋገጥ…

በትግራይ ክልል ዩኒቨርሲቲዎች የሚገኙና በ2013 ዓ.ም ትምህርታቸውን የሚጨርሱ ተማሪዎች የሚመረቁበትን  ሁኔታ ለማመቻቸት ይሰራል -ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 7፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  በትግራይ ክልል ዩኒቨርሲቲዎች የሚገኙና በ2013 ዓ.ም ትምህርታቸውን የሚጨርሱ እንዲሁም ያልተጠናቀቀ የትምህርት ተግባር ያላቸው ተማሪዎች  ትምህርታቸውን የሚያጠናቅቁበትንና የሚመረቁበትን ሁኔታ እንደሚያመቻች የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ገለፀ፡፡…

የአሸባሪው ህወሃትን ሰርጎ ገቦች ለመከላከል በቅንጅት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 7፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪው ህወሃትን ሰርጎ ገቦች ለመከላከል በተቀናጀ መልኩ እየተሰራ መሆኑን በደቡብ ወሎ ዞን የአምባሰል ወረዳ ፖሊስ ጽህፈት ቤት ሀላፊ ምክትል ኮማንደር መኮንን ሹሙ ተናገሩ። የጠላትን አሰላለፍና ሰርጎ መግባት ለመከላከል በመከላከያ…

ሚኒስቴሩ 360 ቢሊየን ብር ገቢ ለመሰብሰብ አቅዷል

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 7፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የገቢዎች ሚኒስቴር በ2014 በጀት ዓመት 360 ቢሊየን ብር ገቢ ለመሰብሰብ ማቀዱን ገለፀ፡፡ ስትራቴጂክ ፕላንና ፕሮጀክት አስተዳደር ዳይሬክተር አቶ ፍቃዱ ታደሠ ዕቅዱን ለተቋሙ ከፍተኛ አመራሮች አቅርበዋል፡፡ እንደ…