Fana: At a Speed of Life!

የውጭ ሃገር ታዛቢዎች ነፃ ሆነው እንዲታዘቡ መደረጉ በምርጫው የታየ መልካም አጋጣሚ ነበር-ኢሰመጉ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በተካሄደው 6ኛው ሃገራዊ ምርጫ የውጭ ሃገር ታዛቢዎች ነፃ ሆነው እንዲታዘቡ መደረጉ በምርጫው የታየ መልካም አጋጣሚ እንደነበር የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ አስታወቀ። ኢሰመጉ በቅድመ ምርጫ በድምፅ መስጫ ዕለትና…

የአበባ፣ አትክልትና ፍራፍሬን ዘርፍ ማሳደግ የሚያስችል ፖሊሲና ስትራቴጅ ተዘጋጀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአበባ፣ አትክልትና ፍራፍሬ (ሆርቲካልቸር) ዘርፉ የሚመራበትና ዘርፉን ማሳደግ የሚያስችል ፖሊሲና ስትራቴጅ መዘጋጀቱ ተገለፀ፡፡ የግብርና ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ወንዳለ ሀብታሙ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ…

የደቡብ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ከነገ ጀምሮ ያካሂዳል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዙር 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 12ኛ መደበኛ ጉባኤውን ከነገ ጀምሮ ያካሂዳል፡፡ ጉባኤው ነገን ጨምሮ ለሁለት ቀናት እንደሚካሄድ ታውቋል፡፡ ምክር…

2 ሺህ 351 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 2 ሺህ 351 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ አገራቸው ተመልሰዋል፡፡ በሳዑዲ አረቢያ የሚገኙ ዜጎችን ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ የተቀናጀ ጥረት እየተደረገ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በዚህም በትናትናው ዕለት 2 ሺህ 351 ዜጎች ወደ…

በትግራይ ክልል የሚገኙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎችን በተመለከተ ከተለያዩ አካላት ጋር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የሚገኙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎችን በተመለከተ ከዩኒቨርሲቲዎቹ አመራሮችና ከዓለም አቀፍ ተራድኦ ተቋማት ጋር በመሆን እየሰራበት እንደሚገኝ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡…

አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በክልሉ ከሚገኙ የግብረሰናይ ድርጅቶች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕስ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በክልሉ ከሚገኙ የግብረሰናይ ድርጅቶች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው የመንግስትና የግብረሰናይ ድርጅቶች ግንኙነት መጠናከር፣ የአፋጣኝ ምላሽ መስጠት እቅድና…

ኬንያ የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል ያወጀውን የተናጥል የተኩስ አቁም እንደምትደግፍ ገለፀች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ የኢትዮጵያ ምክትል ሚሲዮን መሪ አምባሳደር ሲራጅ ራሺድ በኬንያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካና የአፍሪካ ሕብረት ጉዳዮች ዳይሬክተር አምባሳደር ጆርጅ ኦሪና ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ አምባሳደር ሲራጅ በትግራይ…

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከቴክኖቶጂና ኢኖቬሽን ኢንስቲትዩት ጋር ለመስራት ተስማማ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ኢንስቲቲዩት በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን የፈረሙት የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሳንዶካን ደበበ እና የኢንስቲቲዩቱ…

ብሄራዊ የስራ ገበያ መረጃ ስርዓት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር "ብሄራዊ የስራ ገበያ መረጃ ስርዓት" በኢትዮጵያ ይፋ አደረገ፡፡ ስርዓቱ በኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን የስራ ፍላጎትና ቅጥር የሚሰንድ፣ ስራ ፈላጊና ቀጣሪን በቀላሉ የሚያገናኝና አጠቃላይ የስራ…

በሲዳማ ክልል 300 ሚሊየን ችግኞችን ለመትከል ታቅዷል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በሲዳማ ክልል ሶስተኛው ዙር ኢትዮጵያን እናልብሳት የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በሶሬሳ ጉዱማሌ ፓርክ ተካሂዷል። በመርሃ ግብሩ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞን ጨምሮ የምዕራብ አርሲ ዞን አስተዳዳሪ አቶ አበራ ቡኖ፣…