Fana: At a Speed of Life!

የዓለም ጤና ድርጅት ዳይሬክተር ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ዳግም እንዳይሾሙ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የኤች.አይ.ቪ ጤና እንክብካቤ ፋውንዴሽን (ኤኤችኤፍ) ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት አባል ሀገራት ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ለሁለተኛ ጊዜ የዓለም ጤና ድርጅት ዳይሬክተር ሆነው እንዳይሾሙ ሲል ጥሪ አቀረበ፡፡ ተቋሙ ጥሪውን ያቀረበው…

የደቡብ ክልል ብልፅግና ፓርቲ የሴቶች ሊግ ከፍተኛ አመራር መድረክ በዲላ ከተማ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ክልል ብልፅግና ፓርቲ የሴቶች ሊግ ከፍተኛ አመራር መድረክ በዲላ ከተማ ተጀመረ፡፡ በመድረኩ የደቡብ ክልል ሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ ሃላፊ ወይዘሮ አስቴር ከፍታው ÷የደቡብ ብልፅግና ሴቶች ሊግ ሃላፊ ወይዘሮ ነኢማ…

አምባሳደር ሌንጮ ባቲ ከሳዑዲ ፈንድ ለልማት ዋና ሃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ሌንጮ ባቲ ከሳዑዲ ፈንድ ለልማት ዋና ሃላፊ ሱልጣን አል ማርሻድና ከሳዑዲ ፈንድ የኦፕሬሽን ዳይሬክተር ጄነራል ኢንጅነር ፈይሰል አል ቀጣን ጋር ተወያዩ፡፡…

2 ሺህ 386 ዜጎች ከሳዑዲ ዓረቢያ ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 2 ሺህ 386 ዜጎች ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሃገራቸው ተመልሰዋል፡፡ በሳዑዲ ዓረቢያ የሚገኙ ዜጎችን ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ የተቀናጀ ጥረት እየተደረገ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በዚህም በትናንትናው ዕለት 2 ሺህ 386 ዜጎች ወደ…

ተመራጩ መንግስት የዋጋ ንረትን ለማረጋጋት፣ ሰላምና ደህንነትን ለማስከበር ትኩረት ሰጥቶ ሊሰራ ይገባል- ምሁራን

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ተመራጩ መንግስት የዋጋ ንረትን ለማረጋጋት፣ ሰላምና ደህንነትን ለማስከበር ትኩረት ሰጥቶ ሊሰራ እንደሚገባ የምጣኔ ሃብትና አለምአቀፍ የህግ ምሁራን ተናገሩ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት በአዲስ አበባ…

የፖለቲካ ፓርቲዎች በ160 የምርጫ ክልሎች ቅሬታ አቅርበዋል-ቦርዱ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፖለቲካ ፓርቲዎች በ160 የምርጫ ክልሎች ቅሬታ ማቅረባቸውን የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡ የቦርዱ ሰብሳቢ ወይዘሪት ብርትኳን ሚደቅሳ ለጋዜጠኞች መግለጫ እየሰጡ ነው፡፡ በመግለጫቸው የፖለቲካ ፓርቲዎች ቅሬታ…

ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ በአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ተገኝተው የቤት እድሳት አስጀመሩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ የበጎ አድራጎት እንቅስቃሴ አካል በመሆን በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 ተገኝተው የቤት እድሳት ማስጀመራቸውን ገለፁ፡፡ ሚኒስትሯ የወረዳ አስተዳደሩ እስከ 30 የሚሆኑ ቤቶችን…

የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳደር በክልሉ በግንባታ ላይ የሚገኙ የልማት ስራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳደር አቶ ደስታ ሌዳሞ በክልሉ በግንባታ ላይ የሚገኙ የልማት ስራዎችን ጎበኙ፡፡ በዚህም ርዕሰ መስተዳድሩ የሐዋሳ አዳሬ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ማስፋፊያ ህንፃ ግንባታ ስራን እንዲሁም…

በሰሜን ሸዋ ዞንና በኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር በተፈጠረው ችግር ከቀያቸው ለተፈናቀሉ የህብረተሰብ ክፍሎች ከ17 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአማራ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን እና በኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር በተፈጠረው ችግር ከቀያቸው ለተፈናቀሉ የህብረተሰብ ክፍሎች ከ17 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የቁሳቁስ እና የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል፡፡…

1 ሺህ 777 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 777 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ አገራቸው መመለሳቸው ተገለፀ፡፡ በሳዑዲ አረቢያ የሚገኙ ዜጎችን ወደ አገራቸው ለመመለስ የተቀናጀ ጥረት በመደረግ ላይ እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡ በዚህም በትናትናው ዕለት 1 ሺህ…