Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ከአፍሪካ ህብረት የምርጫ ታዛቢዎች ቡድን ሃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዚዳንት ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ የተመራው የአፍሪካ ህብረት የምርጫ ታዛቢዎች ቡድን ጋር ተወያየ።…

በምዕራብ አርሲ ለ6ኛው ሃገራዊ ምርጫ ቅድመ ዝግጅቶች እየተጠናቀቁ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ6ኛው ሃገራዊ ምርጫ ቅድመ ዝግጅቶች እየተጠናቀቁ መሆኑን በኦሮሚያ ክልል የምዕራብ አርሲ ዞን ምርጫ ቦርድ ማስተባበሪያ አስታወቀ። የዞኑ የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ምክትል አስተባባሪ አቶ ተስፋዬ በቀለ በዞኑ 11 የምርጫ ክልሎች…

ለመጪው ምርጫ ድምጽ ለመስጠት መዘጋጀታቸውን የቻግኒ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰኞ ለሚካሄደው ሀገር አቀፍ ምርጫ ድምጻቸውን ለመስጠት መዘጋጀታቸውን የቻግኒ ከተማ ነዋሪዎች ተናግረዋል። በቻግኒ የምርጫ ክልል በአጠቃላይ 72 የምርጫ ጣቢያዎች መኖራቸውንና ከ49 ሺህ በላይ መራጮች መመዝገባቸውን ከምርጫ ክልሉ…

በኢትዮጵያ ስደተኞች ጉዳይ ላይ የሚመክረው የልዑካን ቡድን ወደ ሳዑዲ አረቢያ አቀና

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ ስደተኞች ጉዳይ ላይ የሚመክረው የልዑካን ቡድን ወደ ሳዑዲ አረቢያ አቅንቷል፡፡ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችና ሌሎች ባለደርሻ አካላት የተወጣጣ ልዑክ ነው በኢትዮጵያ ስደተኞች ጉዳይ ላይ ለመምከር ወደ ሳዑዲ…

የአዲስ አበባ ፖሊስ ፖሊሳዊ የደንብ ልብስና ዓርማ መቀየሩን ምክንያት በማድረግ የማብሰሪያ መርሀ-ግብር አዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ ፖሊሳዊ የደንብ ልብስና ዓርማ መቀየሩን ምክንያት በማድረግ የማብሰሪያ መርሀ-ግብር ሊያካሂድ መሆኑን ገለፀ፡፡ ይህን ተከትሎ በዕለቱ ልዩ ልዩ መርሃ ግብሮች የሚከናወኑ በመሆኑ ከማለዳው 12 ሰዓት ጀምሮ እስከ ቀኑ…

“እመርጣለሁ ፤ አረንጓዴ አሻራዬን አኖራለሁ ” በሚል ለሚከናወነው የችግኝ ተከላ ከ2.8 ሚሊየን በላይ ችግኞች ተዘጋጅተዋል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የፊታችን ሰኞ "እመርጣለሁ ፤ አረንጓዴ አሻራዬን አኖራለሁ " በሚል ለሚከናወነው የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ከ2 ነጥብ 8 ሚሊየን በላይ ችግኞች መዘጋጀታቸው ተገለፀ ፡፡ ሀገራዊ ምርጫን ከአረንጓዴ…

ኪንግደም ኢትዮጵያ ናይለን ኃ.የተ.የግ.ማህበር በአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ የናይለን ምርት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኪንግደም ኢትዮጵያ ናይለን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ የናይለን ምርት ጀመረ፡፡ ኩባንያው በአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ የገነባወ ፋብሪካ በቻይና ካለው እናት ፋብሪካው በሦስት እጥፍ የሚበልጥና…

ማህበሩ ከቻይና ቀይ መስቀል ማህበር 100 ሺህ የኮቪድ-19 ክትባት ሊረከብ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከቻይና ቀይ መስቀል ማኅበር የተደረገለትን 100 ሺህ የሲኖፋርም ኮቪድ-19 ክትባት ድጋፍ ነገ ይረከባል፡፡ ማኀበሩ ከቻይና ቀይ መስቀል ማኀበር የተደረገለትን ድጋፍ በጤና ሚኒስቴር በኩል…

ለጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ የድምፅ መስጫና ሌሎች ቁሳቁሶች ድሬዳዋ ደረሱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጪው ሰኞ ለሚካሄደው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ የድምፅ መስጫና ሌሎች ቁሳቁሶች ድሬዳዋ መድረሳቸው ተገለፀ፡፡ በብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የድሬዳዋ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ዚያድ ያሲን በምርጫ ክልሎቹ ዛሬ የደረሱት የምርጫ…

መራጮች አስፈላጊውን የኮቪድ 19 ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባቸው የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዜጎች ድምፅ ለመስጠት ወደ ምርጫ ጣቢያዎች በሚሄዱበት ወቅት አስፈላጊውን የኮቪድ 19 ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባቸው የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩትና የምርጫ ቦርድ አሳሰቡ፡፡ ቦርዱ ለምርጫ አስፈፃሚዎች የኮቪድ 19…