6ኛው ሃገራዊ ምርጫ ሰላማዊና ያለምንም የፀጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ አስፈላጊው ዝግጀት መደረጉ ተገለፀ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃገራዊው ምርጫ በሰላም እንዲጠናቀቅ የፌዴራል እና የክልል የደህንነትና የፀጥታ መዋቅር በቂ ዝግጅት ማድረጋቸውን የብሔራዊ ደህንነትና መረጃ አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አቶ ተመስገን ጥሩነህ ተናገሩ።
የፌዴራል እና የክልል የደህንነት…