በሰሜን ሸዋ እና ኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን ለተፈናቀሉ ዜጎች 1ነጥብ 5 ቢሊየን ብር እንደሚያስፈልግ ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ሸዋ እና ኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን የተፈናቀሉ ዜጎችን ለማቋቋም 1ነጥብ 5 ቢሊየን ብር እንደሚያስፈልግ ተገለፀ፡፡
ለዚህም በአማራ ልማት ማህበር የሚመራ ዐቢይ ኮሚቴ ተዋቅሮ ስራ መጀመሩ ይታወቃል፡፡
ኮሚቴው በሰሜን ሸዋ…