Fana: At a Speed of Life!

4 ሺህ 320 ኪሎ ግራም አደንዛዥ እጽ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጉሙሩክ ኮሚሽን 4 ሺህ 320 ኪሎ ግራም አደንዛዥ እጽ መያዙን አስታወቀ፡፡ እጹ የተያዘው በኤፍ ኤስ አር ተሽከርካሪ ተጭኖ ከሻሻመኔ ወደ ሞያሌ ሲጓጓዝ መሆኑ ታውቋል፡፡ የአደንዛዥ እጹ ግምታዊ ዋጋም ከ17 ሚሊየን ብር…

125ኛውን የአድዋ ድል በዓል በሁሉም ክልሎች እንዲከበር ሲሰራ የቆየው ስራ ስኬታማ እንደነበር ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የ125ኛውን የዓድዋ ድል በዓል አከባበር በማስመልከት የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ መግለጫውን የሰጡት የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳው የዘንድሮው የዓድዋ ድል በዓል አከባበር…

የአውሮፓ ህብረትና የጀርመን መንግሥት ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 22 መኪኖችን አበረከቱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የአውሮፓ ህብረትና የጀርመን መንግሥት በጋራ ያበረከቱለትን 22 መኪኖች ተረክቧል፡፡ የቦርዱ ዋና ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳ በተገኙበት የተፈጸመው ርክክብ 12 ሃርድ ቶፕ እና 10 ፒክ…

ቻይና ለቱኒዚያ 100 ሺህ የኮሮና ክትባት ልትለግስ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቻይና ለሰሜን አፍሪካዊቷ ሃገር ቱኒዚያ 100 ሺህ ዶዝ የኮሮና ቫይረስ ክትባት ለመለገስ መወሰኗ ተገለፀ፡፡ እርዳታው በቱኒዚያ እና በቻይና መካከል ያለውን የቆየ ወዳጅነት በመመልከት እና ቱኒዚያ ወረርሸኙን ለመከላከል የምታደርገውን…

115 ዜጎች ከኦማን ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 115 ዜጎች ከኦማን ሙስካት ወደ ኢትዮጵያ መመለሳቸው ተገለፀ፡፡ ዜጎቹ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል ተወካይ አቀባበል እንዳደረጉላቸው ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር…

ኢትዮጵያ ኮቪድ 19ኝን በመከላከል የመማር ማስተማር ስራዋን ያስቀጠለችበትን ተሞክሮ ለዓለም አቀፉ የትምህርት ውይይት መድረክ አቀረበች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የዓለም አቀፉ የትምህር ውይይት ላይ ተሳትፋለች። በመድረኩ የትምህርት ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ገረመው ሁሉቃ ትምህርት ቤቶች በተዘጉበት ወቅት የመማር ማስተማር ስራውን በቴክኖሎጂ በመደገፍ ማስቀጠል መቻሉን ተናግረዋል።…

የአዳማ ከተማ እግር ኳስ ቡድን ዘርዓይ ሙሉን ዋና አሰልጣኝ አድርጎ ሾመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዳማ ከተማ እግር ኳስ ክለብ አዲስ አሰልጣኝ መሾሙን አስታወቀ፡፡ አሰልጣኝ አስቻለው ኃይለሚካኤል ራሳቸውን ከአዳማ ከተማ እግር ኳስ ቡድን ማግለላቸው ይታወሳል፡፡ ይህን ተከትሎም የአዳማ ከተማ ቦርድ አሰልጣኝ ዘርዓይ…

ድሬዳዋ ከተማና ሃዋሳ ከተማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በ12ኛው ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ረፋድ ላይ አንድ ጨዋታ ተካሄዷል፡፡ ድሬዳዋ ከተማን ከሃዋሳ ያገናኘው ጨዋታ ያለምንም ጎል በአቻ ውጤት ተጠናቋል፡፡ የፕሪሚየር ሊሩ ቀጣይ ጨዋታ ከሰዓትም የሚቀጥል…

ኢትዮጵያዊ እርቅ ምንድን ነው? በሚል ርዕስ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰላም ሚኒስቴር አዘጋጅነት ኢትዮጵያዊ እርቅ ምንድን ነው? በሚል ርዕስ ውይይት ተካሄደ፡፡ የመድረኩ ዓላማ የሰላም ሚኒስቴር ባለፉት ሶስት ወራት በየደረጃው ሲያካሄድ ለነበረው የማህበረሰብ አቀፍ የምክክር መድረክ የማጠቃለያ ዝግጅት…

17 ኪ.ሜ ርዝመት ያላቸው አዳዲስ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች የኮንትራት ውል ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን 17 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያላቸው የአስፋልትና የኮብል መንገዶችን ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ዋጋ የኮንትራት ውል ተፈራርሟል፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር…