Fana: At a Speed of Life!

ጃፓን ለዳሎታ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት የማስፋፊያ ግንባታ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጃፓን በኦሮሚያ ክልል ገላን ከተማ ለሚገኘው የዳሎታ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት የማስፋፊያ ግንባታ ድጋፍ አደረገች። ለዚህ የማስፋፊያ ግንባታም የድጋፍ ስምምነት የፊርማ ስነ ስርዓት ተካሂዷል።…

በጎዴይ ከተማ ለሚገነባው የሚረድ ለይሊ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፍያ ግንባታ የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በጎዴይ ከተማ ለሚገነባው የሚረድ ለይሊ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፍያ ግንባታ በሸቤሌ ዞን የመሠረት ድንጋይ አስቀመጡ። የመሰረት ድንጋዩን…

የብሔራዊ የበጎ ፈቃድ የማህበረሰብ አገልግሎት መርሃ ግብር ዓላማ የወጣቶችን ሁለንተናዊ ስብዕና በማሳደግ ለመጭው ትውልድ በጎ አሻራ ጥሎ ማለፍ ነው –…

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ወደ ተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች ለገቡ የብሔራዊ የበጎ ፈቃድ የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮግራም ሰልጣኞች የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ሚኒስትሯ በቅርቡ ወደ አሶሳ፣ ጋምቤላ፣…

በአራት የገጠር ቀበሌዎች የተገነቡት የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ተጠናቀው አገልግሎት መስጠት ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአራት የገጠር ቀበሌዎች የተገነቡት የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ተጠናቀው አገልግሎት መስጠት መጀመራቸውን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል አስታወቀ፡፡ እስካሁንም በሶማሌ ክልል ቆርሌ፣ በኦሮሚያ ክልል ሚኖ፣ በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል…

በመቐለ ከተማ የንግድ እንቅስቃሴ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በመቐለ ከተማ የንግድ እንቅስቃሴ መጀመሩን የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ መንግስት በትግራይ ክልል የወሰደውን የህግ ማስከበር ዘመቻ ተከትሎ በክልሉ የንግድ እንቅስቃሴ መስተጓጎሉ የሚታወቅ ሲሆን ይህም…

ኢትዮጵያና ጃፓን ለመንገድ ልማት 190 ሚሊየን ብር ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስትና የጃፓን መንግስት ለአስፋልት መንገድ ልማት የሚውል 190 ሚሊየን ብር የእርዳታ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር ዲኤታ ያስሚን ወሀብረቢና በኢትዮጵያ የጃፓን ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ኢቶ ታኮ…

ሀዋሳ ከተማ ያላትን የተፈጥሮ ፀጋ በመጠቀም የነዋሪዎቿን ህይወት ለመለወጥ እየተሰሩ ያሉ ስራዎች ትልቅ ተስፋን የሚያሳድሩ ናቸው- ኢንጂነር አይሻ መሃመድ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 18 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሃመድ በሀዋሳ ከተማ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ስራዎችን ጎበኙ፡፡ ሚኒስትሯ በሀዋሳ ከተማ እየተገነባ ያለውን የሁለት ኪሎ ሜትር የጎርፍ ማስወገጃ፣በሀዋሳ እየተከናወኑ ያሉ…

በመተከል ለሁለት ዓመታት ያለፍርድ ከቆዩ ተጠርጣሪዎች መካከል 614ቱ ዛሬ በዋስ ተለቀቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ለሁለት ዓመታት ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ ከቆዩ ተጠርጣሪዎች መካከል 614ቱ ዛሬ በዋስ ተለቀቁ። የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግና ፖሊስ ከግብረ ሃይሉ ጋር በመቀናጀት ተጠርጣሪዎቹን ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ያደረጉ…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከእንግሊዙ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶሚኒክ ራብ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከእንግሊዙ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶሚኒክ ራብ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ ሁለቱን አገሮች ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ…

የወንጀል ስነ- ስርዓትና የማስረጃ ረቂቅ ህግ የዜጎችን ሰብዓዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶችን በተሻለ ሁኔታ ለማስከበር ያስችላል- ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ፣ የፍትህና የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በወንጀል ስነ-ስርዓትና የማስረጃ ረቂቅ ህግ አዋጅ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ዛሬ ተወያይቷል። በውይይቱ የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ…