Fana: At a Speed of Life!

የደቡብ ክልል የዚህ አመት የተፈጥሮና አካባቢ ጥበቃ የህብረተሰብ ተሳትፎ ንቅናቄ ጥር 18 ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል የዚህ አመት የተፈጥሮና አካባቢ ጥበቃ የህብረተሰብ ተሳትፎ ንቅናቄ ከጥር 18 ቀን 2013ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 30 ቀናት እንደሚካሄድ የክልሉ እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ አስታውቋል። ለዚህም ከ 5 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ…

ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ የታቦት ማደሪያ ስፍራ አፀዱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የሚገኝ የታቦት ማደሪያን ከተለያዩ እምነት ተከታይ አባቶችና ምእመናን ጋር በመሆን ፅዳት አከናውነዋል። ምክትል ከንቲባዋ ፅዳቱን ዮሴፍ…

የሚኒስትሮች ኮሚቴ የዕለት ደራሽ ድጋፍን ከማሳለጥ በተጨማሪ የተፈናቀሉ ወገኖችን መልሶ የማቋቋምና መሰረተ ልማትን ወደነበረበት የመመለስ ርብርብ መቀጠሉን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ አስቸኳይ ጊዜ አስተባባሪ ማዕከል ዘርፈ ብዙ ምላሽ ሰጪ የሚኒስትሮች ኮሚቴ የዕለት ደራሽ ድጋፍን ከማሳለጥ በተጨማሪ በየአካባቢው የተፈናቀሉ ወገኖችን መልሶ የማቋቋምና መሰረተ ልማትን ወደነበረበት የመመለስ ርብርብ መቀጠሉን ገለጸ።…

አቶ እርስቱ ይርዳው በጉራጌ ዞን እየተገነባ ያለውን የከሬብ መካለኛ መስኖ ፕሮጀክት ግንባታ ሂደትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው በጉራጌ ዞን በሙሁር አክሊል ወረዳ ከ260 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ እየተገነባ ያለውን የከሬብ መካለኛ መስኖ ፕሮጀክት የግንባታ ሂደትን ጎብኝተዋል፡፡ ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ…

4ኛው ከተማ አቀፍ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ለሀገሬ ሰላም ዘብ እቆማለሁ፤ ለመከላከያ ሰራዊት ቅድሚያ እሰጣለሁ በሚል መሪ ቃል 4ኛው የማሰ ስፖርት ላይ ተሳትፈዋል። በዚህም ወቅት ምክትል ከንቲባዋ…

አቶ ስብሃት ነጋን ጨምሮ በወንጀል የተጠረጠሩ 20 የህወሃት ቡድን አመራሮች ፍርድ ቤት ቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ ስብሃት ነጋን ጨምሮ በወንጀል የተጠረጠሩ 20 የህወሃት ቡድን አመራሮች ፍርድ ቤት ቀርበዋል። በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት በዛሬው እለት የቀረቡት የህወሃት ቁልፍ አመራር ከነበሩት መካከል አቶ ስብሃት ነጋ…

የጎርጎራ፣ወንጪና የኮይሻ ፕሮጀክት ኢትዮጵያ ተጨማሪ የቱሪዝም ምርትና አገልግሎት እንዲኖራት በማድረግ አለም አቀፍ ተወዳዳሪነቷን የሚጨምር ነው –…

አዲስ አበባ ፣ ጥር 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎርጎራ፤ወንጪና የኮይሻ ፕሮጀክት ኢትዮጵያ ተጨማሪ የቱሪዝም ምርትና አገልግሎት እንዲኖራት በማድረግ አለም አቀፍ ተወዳዳሪነቷን የሚጨምር መሆኑን የኢትዮጵያ የቱሪዝም ባለሙያዎች ማህበር ገለፀ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር…