ኤጀንሲው በአገሪቱ አንዳንድ ቦታዎች የሚስተዋለው እርጥበታማ የአየር ፀባይ ቀጣይነት እንደሌለው ገለፀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ ሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ ከጥቂት ቀናት ወዲህ በአገሪቱ አንዳንድ ቦታዎች የሚስተዋለው እርጥበታማና ዳመናማ የአየር ፀባይ ቀጣይነት እንደሌለው አስታወቀ፡፡
የኤጀንሲው የህዝብ ግንኙነትና ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ አህመዲን…