እየተከለሰ ባለው የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ፖሊሲ ላይ ከተጠሪ ተቋማት አመራሮች ጋር ውይይት እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) እየተከለሰ ባለው የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ፖሊሲ ላይ ከተጠሪ ተቋማት አመራሮች ጋር ውይይት እየተካሄደ ነው።
ውይይቱ ፖሊሲውን ለተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ጠቅላላ ፈጻሚዎች ማውረድ ያለመ መሆኑም ታውቋል፡፡
እንዲሁም…