በአሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ከ7 ነጥብ 7 ሚሊየን ዶላር በላይ የሚያወጡ መድሀኒቶችንና የህክምና ግብአቶች ድጋፍ አደረጉ
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ከ7 ነጥብ 7 ሚሊየን ዶላር በላይ የሚያወጡ መድሀኒቶችንና የህክምና ግብአቶችን ድጋፍ አደረጉ፡፡
በሚኒሶታ የኢትዮጵያ ቆንስላ ጽህፈት ቤት ባቀረበላቸው ጥያቄ መሰረት…