Fana: At a Speed of Life!

ጄነራል እንዳሻው ጣሰው አዲስ ከተሾሙት ኮሚሽነር ጄነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ጋር የስራ ርክክብ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ተሰናባቹ የቀድሞ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጄነራል እንዳሻው ጣሰው አዲስ ከተሾሙት ኮሚሽነር ጄነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል ጋር የስራ ርክክብ አደረጉ፡፡ በስራ ርክክብ ስነ-ሥርዓቱ ላይ ኮሚሽኑ በጀመራቸው የለውጥ…

አምነስቲ ኢንተርናሽናል በማይካድራ በርካታ ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን አረጋግጫለሁ አለ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች አምነስቲ ኢንተርናሽናል በማይካድራ በርካታ ሰላማዊ ሰዎች በስለት እንደተገደሉ ማረጋገጡን አስታወቀ። የድርጅቱ በሳተላይት እና በቀውሶች መረጃ ላቦራቶሪ በተካሄደ ምርመራ በማይካድራ በአሰቃቂ ሁኔታ…

የከምባታ ጠምባሮ እና የካፋ ዞን ለመከላከያ ሠራዊት 420 ሰንጋ፣ ፍየል እና በጎች አበረከቱ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የከምባታ ጠምባሮ እና የካፋ ዞን ሀገር የማዳን ተልዕኮውን እየተወጣ ላለው መከላከያ ሠራዊት 420 ሰንጋ፣ ፍየል እና በጎች አበረከቱ፡፡ በከምባታ ጠምባሮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አክሊሉ መኔዶ የተመራው የልዑካን ቡድን…

የሀገር መከላከያ ሰራዊት እያካሄደ ላለው ህግ የማስከበር ስራ ድጋፍ እንደሚያደርጉ የድሬዳዋ ነዋሪዎች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሀገር መከላከያ ሰራዊት የህግ የበላይነትን በማስከበር ሰላምን ለማስፈን እያከናወነ ላለው ተግባር ድጋፍ እንደሚያደርጉ የድሬዳዋ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ። ነዋሪዎቹ ህግ በማስከበር ግዳጅ ላይ ለሚገኘው መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ…

አየር መንገዱ የኮቪድ-19 ክትባትን ለማጓጓዝና ለማሰራጨት 21 አውሮፕላኖችን አዘጋጀ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኮቪድ-19 ክትባትን ለማጓጓዝና ለማሰራጨት 21 አውሮፕላኖችን ማዘጋጀቱን ገለጸ። የኢትዮጵያ አየር መንገድ የካርጎና ሎጂስቲክ አገልግሎት ማኔጂንግ ዳይሬክተር አቶ ፍጹም አባዲ እንደገለጹት÷ የኮቪድ-19 ክትባትን…

የምዕራብ ጎጃም ዞን ነዋሪዎች ከ290 በላይ ሰንጋና ፍየል ለሀገር መከላከያ ሰራዊትና ለአማራ ልዩ ሀይል ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ጎጃም ዞን ነዋሪዎች ከ290 በላይ ሰንጋና ፍየል ለሀገር መከላከያ ሰራዊትና ለአማራ ልዩ ሀይል ድጋፍ አደረጉ፡፡ የምዕራብ ጎጃም ዞን የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን መምሪያ ሀላፊ አቶ አንማው ዳኛቸው÷ ከዞኑ ስምንት ወረዳ ነዋሪዎች ከ6 ነጥብ 5…

ም/ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ ከፍተኛ አመራሮችና የከተማዋ ነዋሪዎች “ደማችን ለጀግናው መከላከያ ሠራዊታችን!”በሚል ደም ለገሱ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤን ጨምሮ የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች እና ከሁሉም ክፍለ ከተሞች የተውጣጡ ነዋሪዎች "ደማችን ለጀግናው መከላከያ ሠራዊታችን!"በሚል የደም ልገሳ አካሄዱ። በዚህ ወቅት…

በህወሓት ውስጥ ያለውን ፅንፈኛ ቡድን የሚያወግዝ ሰልፍ በጅግጅጋ ከተማ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሶማሌ ክልል በህወሓት ውስጥ ያለውን ፅንፈኛ ቡድን የሚያወግዝ ሰልፍ ተካሄደ። ሰልፉ የህወሓት ቡድን በመከላከያ ሰራዊት ላይ የፈጸመውን ጥቃት የሚያወግዝ ሲሆን በጅግጅጋ ከተማ ነው የተካሄደው። በሰላማዊ ሰልፉ ከሶማሌ…

የምክር ቤቱ የተመራጭ ሴቶች ኮከስ የተፈጥሮ እና በሰው ሠራሽ አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ከ64 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተመራጭ ሴቶች ኮከስ የተፈጥሮ እና በሰው ሠራሽ አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች 64 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር በዓይነት እና በጥሬ ገንዘብ ድጋፍ ማድረጉን ገለጸ፡፡ ኮከሱ ዛሬ የ2012 ዓ.ም የዕቅድ…