Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ የተለያዩ የንግድ ህግ ጥሰት በፈፀሙ 159 የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ወቅታዊ የሀገሪቱን ሁኔታ ምክንያት በማድረግ የተለያዩ የንግድ ህግ ጥሰት በፈፀሙ 159 የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ መወሰዱ የአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ አስታወቀ፡፡ እርምጃ የተወሰደው ወቅታዊ የሀገሪቱን ሁኔታ…

በጎንደር ከተማ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጎንደር ከተማ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይትአካሄዱ። የጎንደር ብልፅግና ፖርቲ ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ሞላ መልካሙ በውይይቱ ወቅት እንዳሉት ÷የፌደራል መንግስት የጀመረው ህግ የማስከበር ስራ…

ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ በጉለሌ ክፍለ ከተማ በመገኘት የወሳኝ ኩነት አገልግሎት አሰጣጥን ተመልክተዋል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በጉለሌ ክፍለ ከተማ በመገኘት የወሳኝ ኩነት አገልግሎት አሰጣጥን ተመልክተዋል። ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በክፍለ ከተማው ወረዳ 09 በመገኘት የነዋሪነት መታወቂያ አሻራ በመስጠት…

ከወንበዴው ህወሓት የጥፋት ተልዕኮ ተቀብለው በአዲስ አበባ እና በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች በህዝብ እልቂት በማድረስ አገርን ለማፍረስ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢሲ) ከወንበዴው ህዋሃት የጥፋት ተልዕኮ ተቀብለው በአዲስ አበባ እና በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች በህዝብ እልቂት በማድረስ አገርን ለማፍረስ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የጥፋት ቡድኖች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት…

ተጨማሪ 355 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 989 ሰዎች ከቫይረሱ አገግመዋል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ለ4 ሺህ 725 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 355 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ፡፡ ሚኒስትሯ እንዳስታወቁት 332 ሰዎች በፅኑ ታመው ህክምና እየተደረገላቸው…