ኮሚሽነር ጀኔራል እንደሻው ጣሰው እና የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶ/ር ሂሩት ከእስራኤል ምክትል የደህንነት ሚኒስትር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢሲ) ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀኔራል እንደሻው ጣሰው እና የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳው ከእስራኤል ምክትል የደህንነት ሚኒስትር ጋዲ ቫርከን ጋር ተወያዩ፡፡
ኮሚሽነሩ ከደህንነት ሚኒስትሩ ጋር በነበራቸው ውይይት…