Fana: At a Speed of Life!

በግድቡ ዙሪያ የሚሰነዘሩ አስተያየቶች የኢትዮጵያውያንን አንድነት የሚያጠናክሩ ናቸው – የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በታላቁ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ የሚሰነዘሩ አስተያየቶች የኢትዮጵያውያንን አንድነት የሚያጠናክሩ እንጂ ስጋትን የሚፈጥሩ አለመሆናቸውን የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች ተናገሩ፡፡ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ…

በመተከል ዞን ከፀረ-ሠላም ኃይሎች ጋር ሲሳተፉና ሲያብሩ የነበሩ 15 ግለሰቦች በሠላማዊ መንገድ እጃቸውን ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመተከል ዞን ስር በሚገኙ የተለያዩ ወረዳዎች የጸረ-ሠላም ኃይሎችን ተልዕኮ በመፈጸም ሲሳተፉ እና ሲተባበሩ የነበሩ 15 ግለሰቦች በሠላማዊ መንገድ እጃቸውን መስጠታቸው ተገለፀ፡፡ የክልሉ መንግስት ከጸጥታ ኃይሉ ጋር በመሆን በዞኑ…

የወሰን ማስከበር ችግሮችን ለመፍታት አመራሩ በቁርጠኝነት መስራት እንዳለበት ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች እንዳይጓተቱ የወሰን ማስከበር ችግሮችን በመፍታት ረገድ አመራሩ በቁርጠኝነት መስራት እንዳለበት ተገለፀ፡፡ ከክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚዎችና ከሌሎች…

የተፈጥሮ ፀጋን በርካሽ በመስጠት በውድ የሚገዛበት ሂደት የሚያበቃበት ዘመን ላይ መድረሳችን አይቀሬ ነው – ኢ/ር ታከለ ኡማ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የማዕድን እና ነዳጅ ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ በጉራጌ ዞን የሚገኘውን የሲልከን ማምረቻ ጎብኝተዋል፡፡ ማምረቻው ለሴራሚክ፣ ለብርጭቆ ፋብሪካ፣ ለመስታወት ሥራዎች እና ለተለያዩ ቁሳቁሶች መስሪያነት የሚያገለግል መሆኑ ታውቋል፡፡…

የኮይሻ ፕሮጀክት የዓለም አቀፍ የቱሪዝም ስበትን እንደሚጨምር ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮይሻ ፕሮጀክት የዓለም አቀፍ የቱሪዝም ስበትን የሚጨምርና የውጭ ምንዛሪ ማስገኛ መሆኑን የደቡብ ክልል ባህል ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ገለፀ፡፡ የዓለም የቱሪዝም ቀን በደቡብ ክልል ደረጃ በዳውሮ ዞን እና በኮንታ ልዩ…

ከምስራቅ ቤዝ በሚነሱ አውሮፕላኖች ኬሚካል ርጭት በሶማሌ ክልል የተከተሰው የአንበጣ መንጋ በቁጥጥር ስር እየዋለ ነው-ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሶማሌ ክልል የአንበጣ መንጋ ያደረሰውን ጉዳት ጎበኙ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጉብኝቱን አስመልክተው በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው እንዳሉት ÷ ከምስራቅ ቤዝ በሚነሱ አውሮፕላኖች ኬሚካል ርጭትም መንጋው…

189 ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)189 ኢትዮጵያውያን ዛሬ ከቤሩት ወደ አገራቸው ተመለሱ፡፡ ዛሬ ከቤሩት ወደ ሃገራቸው የተመለሱት 189 ኢትዮጵያውያን ሰነድ አላባ መሆናቸው ታውቋል፡፡ ከባለፈው ሳምንት ጀምሮ ሰነድ አልባ ዜጎችን ወደ አገራቸው የመመለሱ…