Fana: At a Speed of Life!

አለም አቀፉን የፅዳት ቀን በንቅናቄ ለማሳለፍ ዝግጅት ተደርጓል- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)አለም አቀፉን የፅዳት ቀን በንቅናቄ ለማሳለፍ ዝግጅት መደረጉን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ። የአዲስ አበባ ከተማ ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር አወቀ ሀይለማርያም እና የደረቅ ቆሻሻ አስተዳደር ኤጀንሲ ዋና ስራ አስኪያጅ ዶክተር እሸቱ ለማ…

የኮሮና ቫይረስ ህክምና ለመስጠት የሚያገለግሉ 380 የመተንፈሻ መሳሪያዎች ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የተባበሩት መንግስታት የህፃናት መርጃ ድርጅት ፣ የአሜሪካን እና የእንግሊዝ መንግስት እና ኤፍ.ሲ.ዲ.ኦ የተባለ ልማታዊ ድርጅት በጋራ በመሆን የኮሮና ቫይረስ ህክምና ለመስጠት የሚያገለግሉ 380 የመተንፈሻ መሳሪያዎችን ለጤና ሚኒስቴር ድጋፍ…

በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት 602 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ12 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 8 ሺህ 221 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 602 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል። በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 67 ሺህ 515 ደርሷል። በሌላ በኩል ባለፉት 24 ከኮሮና ቫይረስ…

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና ብሄራዊ የመረጃ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በጋር ለመስራት የስምምነት ሰነድ ፈረሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና ብሔራዊ የመረጃ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በትምህርት፣ በሥልጠናና በአቅም ግንባታ ዘርፍ ተባብረው ለመሥራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ መፈራረማቸው ተገለፀ። በብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ሥር የሚገኘው ብሔራዊ የመረጃ…

አቶ ልደቱ አያሌው የጦር መሳሪያ ይዞ መገኘት ክስ ላይ መቃወሚያ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)አቶ ልደቱ አያሌው የጦር መሳሪያ ይዞ መገኘት ክስ ላይ መቃወሚያ አቀረቡ፡፡ የአቶ ልደቱ አያሌው ሁለት ጠበቆች ዛሬ ከሰዓት ባቀረቡት መቃወሚያ የጦር መሳሪያ አስተዳደር አዋጅ መሰረት እስከ አንድ ዓመት መገልገል ይቻላል፤ የመጠቀሚያ ጊዜ አለው…

የመስቀል በዓልን ምክንያት ያደረገ ጉዞ ማድረግ አይገባም – አቶ ርስቱ ይርዳው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የመስቀል በአልን ምክንያት ያደረገ ጉዞ ማድረግ እንደማይገባ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ርስቱ ይርዳው ተናገሩ፡፡ ምክትል ርእስ መስተዳደሩ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በነበራቸው ቆይታ፥ በክልሉ በደማቁ የሚከበረውን የመስቀል…

የዓለም ጤና ድርጅት የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን አስመልክቶ የአውሮፓ ሀገራትን አስጠነቀቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን አስመልክቶ የአውሮፓ ሀገራትን አስጠነቀቀ፡፡ ድርጅቱ በመላው አውሮፓ ሀገራት እየተመዘገበ ያለው በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እንደማንቂያ ደውል ሆኖ ሊያገለግሉ ይገባልም ነው ያለው፡፡ የአለም…

በኬንያ ከ900 በላይ የህክምና ባለሙያዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተነገረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኬንያ ከ900 በላይ የህክምና ባለሙያዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተነገረ። በሀገሪቱ ቫይረሱ ከተከሰተ ጀምሮ እስከ አሁን 945 የህክምና ባለሙያዎች በቫይረሱ መያዛቸውን የሀገሪቱ የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። 16 የህክምና ባለሙያዎችም…

በደቡብ ክልል ቤንች ሸኮ ዞን ከ 3 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ ባለሀብቶች በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ላይ መሰማራታቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በደቡብ ክልል ቤንች ሸኮ ዞን ከ 3 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ ባለሀብቶች በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ላይ መሰማራታቸው ተገለፀ፡፡ እየተካሄደ ያለውን የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ ወደ ላቀ ደረጃ ለማሳደግም በትኩረት እየተሰራ መሆኑን…

የብር ኖት ላይ ለውጥ መደረጉ ኮንትሮባንድን ለመቀነስ ከፍተኛ ጠቀሜታ እንደሚኖረው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብር ኖት ላይ ለውጥ መደረጉ በብርም ሆነ በውጭ ሀገር ገንዘብ የሚደረገውን ኮንትሮባንድ ለመቀነስ ከፍተኛ ጠቀሜታ እንደሚኖረው የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ። የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ ከፋና ብሮድካስቲን ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ…