Fana: At a Speed of Life!

የታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ሂደት ለመዘግየቱ የፕሮጀክት አስተዳደር ችግሮች ዋነኛ እንቅፋት እንደነበረ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ሂደት ለመዘግየቱ የፕሮጀክት አስተዳደር ችግሮች ዋነኛ እንቅፋት እንደነበረ የቀድሞው የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር አቶ ሞቱማ መቃሳ ተናገሩ፡፡ አቶ ሞቱማ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በነበራቸው ቆይታ…

በአዲስ አበባ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 2 ሺህ 988 ደረሰ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 2 ሺህ 988 መድረሱን የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በዛሬው እለት የኮሮና ቫይረስ ከተገኘባቸው 116 ሰዎች ውስጥ 101 ሰዎች ከአዲስ አበባ መሆናቸው ተገልጿል።…

ኢንተርኔትን መሰረት ያደረገ የትራንስፖርት ክፍያ አገልግሎት ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢንተርኔትን መሰረት ያደረገ የትራንስፖርት ክፍያ አገልግሎት መጀመሩን የትራንስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በዛሬው እለት በመናኸሪያዎች አካላዊ ርቀትን ለማስጠበቅ ከሚሰሩ ስራዎች መካከል ተጠቃሚዎች ትኬት ለመቁረጥ በሚያደርጉት እንቅስቃሴ የሚፈጠር…

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የጥበብ ግዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ጀምሯል፡፡ በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ኃላፊ ዶክተር የሺጌታ ገላው እንዳሉት ሆስቲታሉ በቀን 96 ናሙናዎችን መርመር የሚያስችል ነው፡፡…

በኦሮሚያ ክልል በሴቶች ብቻ የሚካሄድ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በሴቶች ብቻ የሚካሄድ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በቢሾፍቱ ከተማ ተጀመረ። በመርሃ ግብሩ ላይ የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤን ጨምሮ የፌደራልና የክልሉ ከፍተኛ ሴት አመራሮች ተገኝተዋል። መርሀ ግብሩን…

ደቡብ ኮሪያ በኢትዮጵያ ዘላቂ የቡና እርሻ ልታቋቁም ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኤስ ኬ የተሰኘው የደቡብ ኮሪያ የደን ልማት ኩባንያ ከደቡብ ኮሪያ የደን አገልግሎት ድርጅት ጋር በመተባበር በኢትዮጵያ ዘላቂ የቡና እርሻ ሊያቀቋቁም መሆኑን አስታወቀ፡፡   ኩባንያው የቡና እርሻ ልማቱን በደቡብ ኢትዮጵያ…