የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ ከሪፐብሊካን ጋርድ የጥበቃ አባላት ጋር በመሆን ችግኝ ተከሉ Feven Bishaw Jun 15, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሪፐብሊካን ጋርድ የጥበቃ አባላት ጋር በመሆን ችግኝ ተከሉ፡፡ የሪፐብሊካን ጋርድ የጥበቃ አባላቱ ሃገርን ከመጠበቅ ጎን ለጎን በአከባቢ ጥበቃ ላይ የድርሻቸውን እንደሚወጡ አስታውቀዋል፡፡ የኢፌዴሪ ሃገር…
የሀገር ውስጥ ዜና በአርሲ እና በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የአረንጓዴ አሻራና የበጎ ፈቃድ ቀን ተካሄደ Feven Bishaw Jun 15, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአርሲ እና በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የአረንጓዴ አሻራና የበጎ ፈቃድ ቀን ተካሄደ ። በመርሃ ግብሩ የችግኝ ተከላ፣ የደም ልገሳና የማዕድ ማጋራት ተካሂዷል። የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዲኤታ ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ ለፋና…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በቤጂንግ 36 አዲስ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ተገኙ Feven Bishaw Jun 15, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቻይናዋ መዲና ቤጂንግ 36 አዲስ በኮሮና ቫይረስ ተያዙ ሰዎች ተገኝተዋል። በከተማዋ ትናንት 36 አዲስ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ተገኝተዋል ነው የተባለው። ቫይረሱ በዋናነት በከተማዋ ከሚገኘው ትልቅ የመገበያያ ስፍራ ሳይዛመት አልቀረም ነው…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ርስቱ ይርዳው በሶዶ ወረዳ እየተከናወኑ ያሉ የኢንቨስትመንት ስራዎችን ጎበኙ Feven Bishaw Jun 15, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው በጉራጌ ዞን በሶዶ ወረዳ አስተዳደር እየተከናወኑ ያሉ የኢንቨስትመንት ስራዎች ጎበኙ። ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ከጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ መሀመድ ጀማል ጋር በመሆን በወረዳው…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከኢትዮጵያ ሙዚቀኞች ህብረት ማህበር አባላት ጋር በመሆን ችግኝ ተክለዋል Feven Bishaw Jun 15, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከኢትዮጵያ ሙዚቀኞች ህብረት ማህበር አባላት ጋር በመሆን ችግኝ ተክለዋል። የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጀነር ታከለ ኡማ ከተለያዩ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ጋር…
የሀገር ውስጥ ዜና በሀረሪ ክልል የኮሮና ቫይረስን ለመከላከልና ለመቆጣጠር እየተከናወኑ ያሉ ስራዎች አበረታች መሆናቸው ተገለፀ Feven Bishaw Jun 15, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀረሪ ክልል ኮሮና ቫይረስን ለመከላከልና ለመቆጣጠር እየተከናወኑ ያሉ ስራዎች አበረታች መሆናቸውን የጤና ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ ተናገሩ። በሚኒስትር ዲኤታው የተመራው የልዑካን ቡድን በሀረሪ ክልል ተገኝቶ ኮቪድ-19ን ለመከላከል እና…
ፋና 90 ‘ኢትዮጵያ ውስጥ በየትኛውም መመዘኛ የተገለለ ክልል የለም’ -ምሁራን Feven Bishaw Jun 12, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=x0CDgdv5-iA
ፋና 90 የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ምስጋና Feven Bishaw Jun 12, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=0FRcL7iq4T8
የዜና ቪዲዮዎች የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የሰጡት መግለጫ Feven Bishaw Jun 12, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=yaB4bw6W1As
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በቡሩንዲው ፕሬዚዳንት ፒዬር ንኩሩንዚዛ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ Feven Bishaw Jun 12, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በቡሩንዲዉ ፕሬዚዳንት ፒዬር ንኩሩንዚዛ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ፡፡ ፕሬዚዳንቷ ሀዘቸውን የገለፁት አዲስ አበባ በሚገኘው የቡሩንዲ ኤምባሲ በመገኘት መሆኑን ከፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።…