Fana: At a Speed of Life!

የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በኮምቦልቻ ከተማ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በዛሬው ዕለት በኮምቦልቻ ከተማ ተጀምሯል። በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አረጋ ከበደን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ የሥራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡ አቶ አረጋ በዚህ ወቅት÷ በክረምት በጎ…

ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ ችግርን በዘላቂነት ለመፍታት ተግባራዊ ምላሽ ይገባል ብላ ታምናለች – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ለማስተካከልና ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት ተግባራዊ ምላሽ ይገባል ብላ ታምናለች ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት የኢትዮጵያ በፈቃደኝነት ላይ የተመሰረተ…

26ኛው ዓለም አቀፍ የሐረር ቀን እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 26ኛውን የሐረር ቀን ምክንያት በማድረግ በሐረር ከተማ የንግድ ትርዒት እና ባዛር ተከፍቷል። በንግድ ትርዒት እና ባዛሩ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ፣አስመጪ እና አከፋፋዮች እንዲሁም አምራች ኢንተርፕራይዞች ተሳትፈዋል። መርሐ ግብሩ በሐረሪ ያለውን…

ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች እያስመረቀ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ቴፒ ግቢ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 279 ተማሪዎች እያስመረቀ ይገኛል፡፡ ዩኒቨርሲቲው በሶስት ኮሌጆችና 16 የትምህርት ክፍሎች በመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ነው እያስመረቀ የሚገኘው፡፡…

የጋምቤላ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የቀድሞው ዋና ኮሚሽነር ከንፁሃን ግድያ ጋር ተያይዞ በተከሰሱበት ክስ ነጻ ተባሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰኔ 7 ቀን 2014 ዓ.ም በጋምቤላ ክልል ተፈጽሟል ከተባለ የንፁሀን ግድያ ጋር በተያያዘ ክስ የቀረበባቸው የጋምቤላ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የቀድሞ ዋና ኮሚሽነር አቡላ ኦባንግ በተከሰሱበት ክስ ነጻ ተባሉ፡፡ እንዲሁም ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ ክስ…

የምክክር ኮሚሽኑ አንኳር ተግባራት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አንኳር ተግባራት፡፡ 👉ተቋማዊ መስተጋብር በመፍጠር ልምዶችን መቅሰም እና ለምክክር ሂደቱ የሚጠቅሙ ቅድመ ጥናቶችን ማካሄድ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለምክክር ሂደቱ ይጠቅማሉ ብሎ ያመነባቸውን ልምዶች እና…

የአማራ ክልል የሰላም ካውንስል ያቀረበው የሰላም ጥሪ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የተከሰተው ግጭት እንዲፈታ ከህዝብ ተውጣጥቶ የተቋቋመው የሰላም ካውንስል ጥሪ አቀረበ። ካውንስሉ በጋራ ተሸናፊ ከሚያደርገው የዕርስ በርስ ጦርነት ወደ የጋራ አሸናፊነት ሊያመጣ የሚችል ንግግር መንግስትና ታጥቆ በጫካ ያለው ቡድን ሊመጣ…

ነገ በሚካሄደው የጎዳና ላይ ሩጫ ምክንያት ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ተደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ“መቻል ለ ኢትዮጵያ” የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫን ምክንያት በማድረግ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን የአዲስ አበባ ፖሊስ ይፋ አድርጓል፡፡ 80ኛውን የመቻል ስፖርት ምስረታን ምክንያት በማድረግ ነገ በአዲስ አበባ የጎዳና ላይ ሩጫ…

ኢንስቲትዩቱ በዓመት 300 ሚሊየን ዶዝ የእንስሳት ክትባት እያመረተ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ እንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት በዓመት 300 ሚሊየን ዶዝ የእንስሳት ክትባት እያመረተ መሆኑን አስታውቋል። የብሔራዊ እንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት 60ኛ ዓመት የምስረታ በዓል እየተከበረነው። በአከባበር ሥነ-ሥርዓቱ የኢንስቲትዩቱ…

ጣሊያን ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ወታደራዊ ትብብር ለማጠናከር ፍላጎት እንዳላት ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጣሊያን ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የቆየ ወታደራዊ ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር ፍላጎት እንዳላት የውጭ ጉዳይና መከላከያ ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ሴናተር ስቴፋኒያ ክራክሲ ገለጹ። የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ (ኢ/ር) እና ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች…