Fana: At a Speed of Life!

የኑሮ ውድነት ችግርን በዘላቂነት ለመፍታት የዜጎችን ገቢ ለማሳደግ እየተሰራ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኑሮ ውድነት ችግርን በዘላቂነት ለመፍታት የዜጎችን ገቢ የሚያሳድጉ ተጨባጭ ስራዎች እየተሰሩ ነው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ…

ኢትዮጵያ ለታላቁ የሕዳሴ ግድብ አንድም ብር ብድርና ርዳታ አልወሰደችም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ አንድም ብር ብድርና ርዳታ ሳንወስድ ያሳካነው ፕሮጀክት ነው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ላይ ተገኝተው በሰጡት ምላሽና ማብራሪያ፥ ሕዳሴ…

በኢትዮጵያ ታሪክ አመርቂ የኢኮኖሚ ውጤት ተመዝግቧል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ በማንኛውም መመዘኛ በሀገሪቱ ታሪክ አመርቂ የኢኮኖሚ ውጤት ተመዝግቧል አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ…

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከዩናይትድ ኪንግደም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከዩናይትድ ኪንግደም የኮመንዌልዝ፣ ልማት ጉዳዮች እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ይቬት ኩፐር ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) በጽ/ቤታቸው ከሚኒስትሯ ጋር ባደረጉት ውይይት፥ ረዥም ጊዜ…

በክልሉ ምርታማነትን ይበልጥ ለማሳደግ ሕዝባዊ ንቅናቄ በመፍጠር ርብርብ ማድረግ ያስፈልጋል – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በሁሉም ዘርፍ ምርታማነትን በማሳደግ የተገኙ ውጤቶችን አጠናክሮ ለማስቀጠል አመራሩ ሕዝባዊ ንቅናቄ በመፍጠር ርብርብ ማድረግ ይጠበቅበታል አሉ የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ። የክልሉ የ2018 በጀት ዓመት የስድስት ወራት…

ኢትዮጵያ የምታከናውናቸው የልማት ሥራዎች ቀጣናውን የሚያስተሳስሩ መሆናቸውን በተግባር አሳይታለች – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የምታከናውናቸው የልማት ሥራዎች ከራሷ አልፈው ቀጣናውን በጋራ ተጠቃሚነት የሚያስተሳስሩ መሆናቸውን በተግባር አሳይታለች አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት፡፡ አገልግሎቱ በዛሬው ዕለት ባወጣው መግለጫ፥ አሁን ላይ በየእለቱ የሚበሰሩ…

ኢትዮጵያ የተስፋ ብቻ ሳይሆን የሥራና የተጨባጭ ውጤት ምድር እየሆነች ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ኢትዮጵያ ዛሬ የተስፋ ብቻ ሳይሆን የሥራና የተጨባጭ ውጤት ምድር እየሆነች ነው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች መካከል አንዱ የሆነውን የሸበሌ ሪዞርት…

ለመሪዎች ጉባኤ አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል – አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቅርቡ በአዲስ አበባ ለሚካሄደው 39ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ አስፈላጊው ዝግጅት እየተደረገ አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ። ሚኒስትር ዴኤታው ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ እንግዶችን ከመቀበል ጀምሮ…

በቴሌብር ከ6 ነጥብ 88 ትሪሊየን ብር በላይ የገንዘብ ዝውውር ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቴሌብር መተግበሪያ እስካሁን ከ6 ነጥብ 88 ትሪሊየን ብር በላይ የገንዘብ ዝውውር ተፈጽሟል አሉ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ፡፡ ፍሬሕይወት ታምሩ የተቋሙን የ2018 የግማሽ በጀት ዓመት አፈጻጸም አስመልክተው በሰጡት…

ማንቼስተር ሲቲ ወልቭስን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ23ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ማንቼስተር ሲቲ ወልቭስን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡ የማንቼስተር ሲቲን ግቦች ኦማር ማርሙሽ እና አንቶኒዮ ሴሜኒዮ አስቆጥረዋል፡፡ ውጤቱን ተከትሎ ማንቼስተር ሲቲ ነጥቡን ወደ 46…