Fana: At a Speed of Life!

የቶዮ ጸሐይ ኃይል ማመንጫ ፋብሪካ ለወጪ ንግድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ የሚገኘው የቶዮ የጸሐይ ብርሐን ኃይል ማመንጫ ፋብሪካ ለማኑፋክቸሪንግ ወጪ ንግድ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያበረክታል አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)በሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ…

ሪያል ማድሪድ ፍራንኮ ማስታንቱኖን በይፋ አስፈረመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሪያል ማድሪድ አርጀንቲናዊውን ተጫዋች ፍራንኮ ማስታንቱኖ ከሪቨር ፕሌት ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡ የስፔኑ ክለብ ለአርጀንቲናዊው አማካይ ዝውውር 45 ሚሊየን ዩሮ ወጪ አድርጓል፡፡ የ18 ዓመቱ ተጫዋች በልደቱ ቀን ለስድስት ዓመታት በሳንቲያጎ…

በመኸር ወቅት 50 ሺህ ሜትሪክ ቶን ምርት ወደ መጠባበቂያ ክምችት ይገባል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተያዘው የ2017/18 ዓ.ም የመኸር ወቅት 50 ሺህ ሜትሪክ ቶን ምርት ወደ መጠባበቂያ ክምችት ለማስገባት እየተሰራ ነው አለ የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን፡፡ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ ከተቀመጡ ግቦች መካከል የመጠባበቂያ ክምችት…

ሕብረተሰቡ ለኩላሊት ህሙማን ሕክምና ድጋፍ እንዲያደርግ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕብረተሰቡ ለኩላሊት ህሙማን ሕክምና ድጋፍ እንዲያደርግ የኩላሊት ህመምተኞች እጥበት በጎ አድራጎት ድርጅት ጥሪ አቀረበ፡፡ የበጎ አድራጎት ድርጅቱ የኩላሊት ህሙማን የኩላሊት ንቅለ ተከላ እስከሚያደርጉ ድረስ ለእጥበት (ዲያሊሲስ) የሚያስፈልጋቸውን…

የእናት ጡት ወተት ለጤናማ ትውልድ መሰረት ነው…

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጤናማ ትውልድ እንዲፈጠር ህጻናት እስከ ስድስት ወር ድረስ ካለምንም ድብልቅ የእናት ጡት ወተት ማግኘት አለባቸው አሉ በጤና ሚኒስቴር ከፍተኛ የሥነ ምግብ ባለሞያ ጎባኔ ዴአ። የእናት ጡት ለህጻናት ያለውን ጠቀሜታ በማስገንዘብ ረገድ እናቶች ብቻ…

ለሸገር ከተማ እግር ኳስ ክለብ 36 ሚሊየን ብር የገንዘብ ሽልማት ተበረከተ

ለሸገር ከተማ እግር ኳስ ክለብ 36 ሚሊየን ብር የገንዘብ ሽልማት ተበረከተ አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2017 ዓ.ም በሁለቱም ፆታ ከከፍተኛ ሊግ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ማደግ የቻለው ሸገር ከተማ የዕውቅናና ሽልማት መርሐ ግብር አካሂዷል። የሸገር ከተማ ከንቲባ ተሾመ…

አሌክሳንደር ኢሳክና የዝውውር ውዝግቦች…

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኒውካስል ዩናይትድ የፊት መስመር ተጫዋች የሆነው አሌክሳንደር ኢሳክ በተለይም በሊቨርፑል መፈለጉን ተከትሎ ክለቡን ለመልቀቅ የገባበት ውዝግብ መነጋገሪያ ሆኗል፡፡ በዚህ ክረምት የዝውውር መስኮት ሊያዘዋውሯቸው የተመኟቸውን በርከት ያሉ ተጫዋቾች…

አጀንዳ ሆኖ የቀጠለው የኢትዮጵያ ፍትሐዊ የባህር በር ጥያቄ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ በዓለም አቀፍ ተቋማት ተሰሚነት እና ተቀባይነት እንዲያገኝ የጋራ ጥረት ማድረግ ያስፈልጋል፡፡ ብልፅግና ፓርቲ ሰሞኑን ባወጣው መግለጫ የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ አጀንዳ ሆኖ መቀጠሉን እና መንግስት በርካታ ስራዎችን…

ጃክ ግሪሊሽ ኤቨርተንን ተቀላቀለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኤቨርተን እንግሊዛዊውን የፊት መስመር ተጫዋች ጃክ ግሪሊሽ ከማንቼስተር ሲቲ በውሰት ውል አስፈርሟል፡፡ ተጫዋቹ በመርሲሳይዱ ክለብ ለአንድ የውድድር ዘመን የሚያቆየውን የውሰት ውል ፈርሟል፡፡ የ29 ዓመቱ ተጫዋች በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት…

መንግስት ለቅርስ ዕድሳት የሰጠው ትኩረት የቅርሶችን ደኅንነት መጠበቅ አስችሏል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት ለቅርስ ዕድሳትና እንክብካቤ የሰጠው ትኩረት የቅርሶችን ደኅንነት መጠበቅ አሰችሏል አለ የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን። የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አበባው አያሌው (ረ/ፕሮፌሰር) እንደገለጹት፥ መንግስት በቅርስ ጥበቃ ላይ የፈጠረው አዲስ…