የሀገር ውስጥ ዜና የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጂኦርጂያ ሜሎኒ አዲስ አበባ ገቡ Hailemaryam Tegegn Jul 27, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጂኦርጂያ ሜሎኒ በ2ኛው የተባበሩት መንግሥታት የምግብ ሥርዓት ጉባኤ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሯ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)…
የሀገር ውስጥ ዜና የቤንዚል፣ የነጭ ናፍጣ እና የኬሮሲን ዋጋ በነበረበት ይቀጥላል Hailemaryam Tegegn Jul 27, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የነሐሴ ወር የቤንዚል፣ የነጭ ናፍጣ፣ የኬሮሲን እና የአውሮፕላን ነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት ይቀጥላል አለ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር፡፡ ሚኒስቴሩ ከዛሬ ምሽት 12 ሰዓት ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ የነሐሴ ወር…
ስፓርት አርሰናል ዬከሬሽን ከደጋፊዎቹ ጋር ባስተዋወቀበት ጨዋታ ኒውካስልን አሸነፈ Hailemaryam Tegegn Jul 27, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አርሰናል አዲሱ ፈራሚውን ቪክተር ዮኬሬሽ ከደጋፊዎቹ ጋር ባስተዋወቀበት ጨዋታ ኒውካስል ዩናይትድን 3 ለ 2 አሸንፏል፡፡ ሁለቱ ክለቦች ባደረጉት የአቋም መፈተሸ ጨዋታ የአርሰናልን የማሸነፊያ ግቦች ሜሪኖ እና ኦዴጋርድ እንዲሁም መርፊ…
የሀገር ውስጥ ዜና በክልሉ የተገኘውን ሰላም በማጽናት የልማት ተግባራትን አጠናክሮ ለማስቀጠል በትኩረት ይሰራል- አቶ አረጋ ከበደ Hailemaryam Tegegn Jul 27, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የተገኘውን ሰላም በማጽናት የልማትና የመልካም አስተዳደር ተግባራትን አጠናክሮ ለማስቀጠል በትኩረት ይሰራል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸምን አስመልክቶ ከክልሉ ምክር ቤት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ የወጣቶችን ተጠቃሚነት ማዕከል አድርጋ እየሰራች ነው Hailemaryam Tegegn Jul 27, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ የወጣቶችን ተጠቃሚነት ማዕከል አድርጋ እየሰራች ነው አሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)። 2ኛው የተባበሩት መንግሥታት ሥርዓተ ምግብ ጉባኤ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። "ወጣቶች እንደ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼህ መሃሙድ ጋር ተወያዩ Hailemaryam Tegegn Jul 27, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼህ መሃሙድ ጋር ተወያዩ፡፡ ኢትዮጵያ በክብር በምታስተናግደው የ2ኛው የተባበሩት መንግሥታት የምግብ ሥርዓቶች ጉባኤ እንኳን በደህና መጡ ሲሉም ለፕሬዚዳንቱ መልዕክት…
የሀገር ውስጥ ዜና የተባበሩት መንግሥታት ምክትል ዋና ፀሐፊ አሚና መሃመድ (ዶ/ር) በመዲናዋ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ Hailemaryam Tegegn Jul 27, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግሥታት ምክትል ዋና ፀሐፊ አሚና መሃመድ (ዶ/ር) እና የሥርዓተ ምግብ ጉባኤ ታሳታፊ ከፍተኛ አመራሮች በአዲስ አበባ ከተማ የተገነቡ የልማት ሥራዎች ጎበኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸውም የጉለሌ የተቀናጀ ልማት፣ ለሚ ኩራ የግብርና መሽጫ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ ማህሙድ አዲስ አበባ ገቡ Hailemaryam Tegegn Jul 27, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ ማህሙድ በ2ኛው የተባበሩት መንግሥታት የምግብ ሥርዓት ጉባኤ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል። ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አቀባበል…
የሀገር ውስጥ ዜና የተባበሩት መንግስታት የምግብ ሥርዓት ጉባዔ ተሳታፊዎች በመዲናዋ ዘመናዊ የግብርና ምርቶች መሸጫና ማከማቻ ማዕከላትን ጎበኙ Hailemaryam Tegegn Jul 27, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሁለተኛው የተባበሩት መንግስታት የምግብ ሥርዓት ጉባዔ የሚሳተፉ እንግዶች ኢትዮጵያ በምግብ ትራንስፎርሜሽን እያከናወነቻቸው የሚገኙ ሥራዎችን እየጎበኙ ነው፡፡ በዚህ መሰረትም ተሳታፊዎች ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ ለሚ ኩራ ዘመናዊ የግብርና ምርቶች…
የሀገር ውስጥ ዜና በአፍሪካ የሚገኙ ዳያስፖራዎች በሀገራዊ ምክክሩ በንቃት እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ Hailemaryam Tegegn Jul 24, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአፍሪካ የተለያዩ ሀገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ዳያስፖራዎች አጀንዳ በመጠቆምና ተወካዮቻቸውን በመመረጥ ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ጥሪ አቀረበ፡፡ የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ጥበቡ ታደሰ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፥…