Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 9 ልዩ ቦታው ኮተቤ 02 ተብሎ በሚጠራ አካባቢ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሦስት ሰዎች ህይወት አልፏል፡፡ 18 ሰዎችን ጭኖ ከአንቆርጫ ወደ ላምበረት በመጓዝ ላይ የነበረ የህዝብ ማመላለሻ ሚኒባስ የመገልበጥ…

ፈተናን ወደ ዕድል የቀየረ የዲፕሎማሲ ከፍታ!!!

የኢትዮጵያ መንግሥት ላለፉት ስምንት ዓመታት የተከተለው ንቁና ስልታዊ የዲፕሎማሲ አቅጣጫ የሀገራችንን የውጭ ግንኙነት ለዘመናት በተዛባ መልኩ ይዞት ከነበረው ከያዛት “በጠላቶች የመከበብ እይታ” በማላቀቅ ለላቀ ዓለም አቀፋዊ ከፍታ የሚመጥን መሠረት ጥሏል። በዚህም "ቅድሚያ ለጎረቤት" የሚለው መርህ…

ብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚን ለዘላቂ እድገት…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘላቂ እና የማይበገር ኢኮኖሚን በመገንባት ሂደት መሰረታዊ ለውጥ ለማምጣት ብዝሃ ዘርፍ የኢኮኖሚ ስርዓትን ገቢራዊ ማድረግ እጅግ ወሳኝ ነው፡፡ ኢትዮጵያ በተለይም ሰፊ የግብርና፣ የሰው ኃይል እንዲሁም ጠንካራ የታዳሽ ኃይል መሰረት ያላት መሆኑ…

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከኢኳቶሪያል ጊኒ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከኢኳቶሪያል ጊኒ ፕሬዚዳንት ቴዎዶሮ ኦቢያንግ ንጉሜ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ታዬ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ ከአፍሪካ፣ ካሪቢያን እና የፓስፊክ መንግስታት ድርጅት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን…

በህገወጥ የነዳጅ ነጋዴዎች ላይ የተቀናጀና ጥብቅ ቁጥጥር ይደረጋል – ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በህገወጥ የነዳጅ ነጋዴዎች ላይ የተቀናጀና ጥብቅ ቁጥጥር ይደረጋል አሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በክልሉ በየደረጃው ከሚገኙ አመራሮች ጋር የተወያዩ ሲሆን፥ ውይይቱ በዋናነት ከነዳጅ…

በቶተንሃም ሆትስፐር እየተፈለገ የሚገኘው አሰልጣኝ ሮቤርቶ ዲዘርቢ…

አዲስ አበባ፤ መጋቢት 21፤2018 (ኤፍ ቢሲ) የሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሃም ሆትስፐር ጣሊያናዊውን አሰልጣኝ ሮቤርቶ ዲዘርቢን ለማስፈረም ፍላጎት አሳይቷል፡፡ አሰልጣኝ ኢጎር ቱዶርን በትናንትናው ዕለት ያሰናበተው ቶተንሃም ሆትስፐር ሮቤርቶ ዲዘርቢን በቋሚነት የቡድኑ አሰልጣኝ አድርጎ መቅጠር…

የኢትዮጵያ የባህል ስፖርቶች ውድድርና ፌስቲቫል በሐረር ከተማ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 23ኛው የኢትዮጵያ የባህል ስፖርቶች ውድድርና 19ኛው የባህል ስፖርቶች ፌስቲቫል በዛሬው ዕለት በሐረር ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ በውድድርና ፌስቲቫሉ መክፈቻ ላይ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ፣ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴዔታ…

የሁቲ ሁለተኛ ዙር ጥቃት እና የአሜሪካ እግረኛ ጦር…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መቋጫ ያልተገኘለትን የኢራን እና አሜሪካ-እስራኤል ጦርነት በይፋ የተቀላቀለው የየመኑ ታጣቂ ቡድን ሁቲ በእስራኤል ላይ ለሁለተኛ ጊዜ ጥቃት መፈጸሙን አስታውቋል፡፡ ባለፉት ሰዓታት በኢራን እና አሜሪካ-እስራኤል ጦርነት ዙሪያ የወጡ መረጃዎች፡-…

የፊንቴክ ኢንቨስትመንት ስራ አስኪያጅ ተከሰሰ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ተፅዕኖ ፈጣሪዎችን ማስታወቂያ በማስነገር የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች እናስረክባለን በማለት ከ600 ሚሊየን ብር በላይ ከተበዳዮች የሰበሰበው ፊንቴክ ኢንቨስትመንት ስራ አስኪያጅ የሆነው ዳንኤል ዮሐንስ ክስ ተመስርቶበታል። ተከሳሽ በ1996 ዓ.ም…

የቀድሞው ሙዚቀኛ ባሌንድራ ሻህ የኔፓል ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን ቃለ መሃላ ፈፀመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ35 አመቱ የቀደሞው የራፕ ሙዚቀኛ ባሌንድራ ሻህ በዕድሜ ትንሹ የኔፓል ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን ቃለ መሃላ ፈፅሟል፡፡ ከሙዚቃ ሙያው ወደ ፖለቲካው ፊቱን ያዞረው ባሌንድራ ሻህ የሚመራው የራስትሪያ ስዋታንትራ ፓርቲ በሀገሪቱ በተደረገው ጠቅላላ…