የኢትዮጵያ አርዓያነት ያለው አስተዳደር ለቀጣናው ከፍ ያለ ሚና ይጫወታል – ፕሬዚዳንት ረጀብ ጠይፕ ኤርዶዋን
አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ባላት የረዥም ዘመናት የመንግስት ስርዓትና አርዓያነት ያለው አስተዳደር በአፍሪካ ቀንድ ቀጣና ያላት ሚና እያደገ ነው አሉ የቱርክዬ ፕሬዚዳንት ረጀብ ጠይፕ ኤርዶዋን፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ይፋዊ ጉብኝት…