Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ አርዓያነት ያለው አስተዳደር ለቀጣናው ከፍ ያለ ሚና ይጫወታል – ፕሬዚዳንት ረጀብ ጠይፕ ኤርዶዋን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ባላት የረዥም ዘመናት የመንግስት ስርዓትና አርዓያነት ያለው አስተዳደር በአፍሪካ ቀንድ ቀጣና ያላት ሚና እያደገ ነው አሉ የቱርክዬ ፕሬዚዳንት ረጀብ ጠይፕ ኤርዶዋን፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ይፋዊ ጉብኝት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከቱርክዬ ፕሬዚዳንት ረጀብ ጠይፕ ኤርዶዋን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቱርክዬ ፕሬዚዳንት ረጀብ ጠይፕ ኤርዶዋን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ውይይታችን በኢትዮጵያ እና በቱርክዬ መካከል ያለውን ዘላቂ ወዳጅነትና ጠንካራ…

የቱርክዬ ፕሬዚዳንት ረጀብ ጠይፕ ኤርዶዋን በዓድዋ ድል መታሰቢያ የአበባ ጉንጉን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱርክዬ ፕሬዚዳንት ረጀብ ጠይፕ ኤርዶዋን በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሐውልት ሥር የአበባ ጉንጉን አኑረዋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማኅበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ ፕሬዚዳንቱ በምድረ ቀደምቷ ኢትዮጵያና…

የፕሬዚዳንት ረጀብ ጠይፕ ኤርዶዋን ጉብኝት የኢትዮጵያ እና ቱርክዬን ስትራቴጂያዊ አጋርነት የሚያጎላ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱርክዬ ፕሬዚዳንት ረጀብ ጠይፕ ኤርዶዋን የኢትዮጵያ ጉብኝት እያደገ የመጣውን የሁለቱ ሀገራት ስትራቴጂያዊ አጋርነት የሚያጎላ ነው አለ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት፡፡ ፕሬዚዳንት ረጀብ ጠይፕ ኤርዶዋን በኢትዮጵያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ…

በአፍሪካ ኅብረትና በጣሊያን-አፍሪካ ጉባኤዎች ዲፕሎማሲያዊ ስኬት ተገኝቷል – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤና በ2ኛው የጣሊያን-አፍሪካ ጉባኤ ብሔራዊ ጥቅሞቿን ያስጠበቀ ዲፕሎማሲያዊ ስኬት አግኝታለች አለ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ ባለፉት ቀናት…

የቱርክዬ ኢኮኖሚ የማንሠራራት ጉዞ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአውሮፓ እና እስያ አማካይ ስትራቴጂያዊ መገኘት ያላት ቱርክዬ ባለፉት የሩብ ክፍለ ዘመን ጊዜያት የተገበረቻቸው የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች በዓለማችን 17ኛ ኢኮኖሚ ባለቤት ለመሆን አብቅተዋታል፡፡ በፈረንጆቹ 2001 ባስተናገደችው የኢኮኖሚና የፋይናንስ…

የተባበሩት መንግስታት ለአፍሪካ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላል – አንቶኒዮ ጉተሬዝ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግስታት ለአፍሪካ ልማትና ብልጽግና የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላል አሉ አንቶኒዮ ጉተሬዝ፡፡ 39ኛው የኅብረቱ የመሪዎች ጉባዔ "ዘላቂ የውሃ አቅርቦትና ደህንነቱ የተጠበቀ የንጽህና አጠባበቅ ስርዓቶችን ማረጋገጥ፥ ለአጀንዳ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከተባበሩት መንግስታት ዋና ጸሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከተባበሩት መንግስታት ዋና ጸሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ጋር ተወያዩ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ ከ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን ከዋና ጸሐፊው ጋር…

ልዩ ትኩረት በሚሹ ጉዳዮች ዙሪያ በተቀመጡ አቅጣጫዎች የተሻለ አፈጻጸም ተመዝግቧል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እንደ ሀገር ትኩረት በሚሹ ጉዳዮች ዙሪያ በተቀመጡ አቅጣጫዎች የተሻለ አፈጻጸም ተመዝግቧል አሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡…

የአንጎላ፣ የቦትስዋና እና የቡሩንዲ ፕሬዚዳንቶች አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የወቅቱ የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር እና የአንጎላ ፕሬዚዳንት ጆአዎ ሎሬንሶ በ39ኛው የኅብረቱ የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ በተመሳሳይ የቦትስዋና ፕሬዚዳንት ዱማ ጌዲዮን ቦኮ እና የቡሩንዲ ፕሬዚዳንት ኢቫሪስቴ ንዳይሺሚዬ…