ሚኒስቴሩ በሶማሌ ክልል ድርቅ ለተከሰተባቸው አከባቢዎች ማቋቋሚያ 338 ሚሊየን ብር መደበ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ድርቅ ለተከሰተባቸው አከባቢዎች ማቋቋሚያ 338 ሚሊየን ብር መመደቡን የመስኖና ቆላማ አከባቢ ሚኒስቴር አስታወቀ።
ሚኒስቴሩ የሚተገብራቸውን የማቋቋሚያ ሥራዎች ማሳወቂያ መርሃ ግብር በጅግጅጋ ከተማ አካሂዷል።
በመርሃ ግብሩ ላይ…