የህብረቱ የመሪዎች ጉባኤ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቆ የተሳተፉ መሪዎች በሰላም ወደ ሃገራቸው ተመልሰዋል – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቆ በጉባኤው የተሳተፉ መሪዎችም በሰላም ወደ ሃገራቸው መመለሳቸውን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ።
በጉዳዩ ላይ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ያወጣው መግለጫ እንደሚከተለው…